ከ«የብሪታንያ መንግሥት» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 4፦
ከ1699 ዓም አስቀድሞ የኢንግላንድ መንግሥት በ[[አሜሪካ]] በ[[አትላንቲክ ውቅያኖስ]] አጠገብ፣ እንዲሁም በ[[ካሪቢያን ባህር]] ዙሪያ አንዳንድ ቅኝ አገራት መሠርተው ነበር። በ[[1775]] ዓም ከ[[አሜሪካዊ አብዮት]] ቀጥሎ 13ቱ ቅኝ አገሮች ተነቅለው የራሳቸው አገር (ዩናይትድ ስቴትስ) ሆኑ።
 
የብሪታንያ ፪ኛ መንግሥት የተባለው ከዚህ በኋላ በተለይ በ[[እስያ]]፣ በ[[አፍሪካ]]ና በ[[አውስትራሊያ]] ይስፋፋ ጀመር። የግዛቱም ጫፍ በ[[1912]] ዓም ያህል ተከሰተ። ከ[[2ኛ ዓለማዊ ጦርነት]] ቀጥሎ ብዙዎቹ ቅኝ አገሮቿ ነጻነታቸውን በሰላማዊነት አገኙ። በአሁኑ ሰዓት ለዩናይትድ ኪንግደም 14 ጥቃቅን ባህር ማዶ ግዛቶች ብቻ ቀርተዋል። በተጨማሪ የዩናይትድ ኪንግደም ንግሥት [[ዳግማዊ ኤልሳቤጥ]] እስካሁን የሌሎች 15 አገራት ንግሥት ሆነው ቀርተዋል።
 
{{መዋቅር-ታሪክ}}