ከ«የጄኖቫ ቅዱስ መልክ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
|||
መስመር፡ 2፦
'''የጄኖቫ ቅዱስ መልክ''' በ[[ጄኖቫ]]፣ [[ጣልያን]] በተገኘው [[ቅዱስ በርተሎሜዎስ ቤተ ክርስቲያን]] ውስጥ የሚገኝ [[ስዕል]] ነው። ይህ ስዕል የ[[ኢየሱስ ክርስቶስ]] መልክ ለመግለጽ እንደታሠበ ይታመናል።
በአንድ ትውፊት ዘንድ፣ ኢየሱስ በሕይወቱ ስብከት ሳለ የ[[
በጥንታዊ ታሪክ መጻሕፍት መሠረት ይህ ታምራዊ መልክ ያለበት ስዕል እስከ [[936]] ዓ.ም. በኤደሣ ቆይቶ በዚያ አመት ወደ [[ቢዛንታይን]] ዋና ከተማ ወደ [[ቊስጥንጥንያ]] ተዛወረ። እዚህም ፈረንጆች ([[መስቀለኞች]]) ከተማውን እስከ ዘረፉት አመት እስከ [[1196]] ድረስ እንዳደረ ይባላል። ከዚያ በኋላ ምን እንደሆነበት ባይታወቀም ብዙ ቅጂዎች ስለተደረጉበት በ[[አውሮጳ]] አብያተ ክርስቲያናት ውስጥ አንዳንድ ቅጂ ዕውነተኛው መልኩ እንዳሉ የሚል ልማድ አለ። [[Image:39bMandylion.jpg|100px|thumb|በቫቲካን ከተማ ያለው ቅጂ]] እንግዲህ በጄኖቫ ብቻ ሳይሆን በ[[ቫቲካን ከተማ]] [[ሮማ]] ተመሳሳይ ስዕል ቢገኝ እሱ እውነተኛው መሆኑ የሚያምኑ አሉ።
|