ከ«ጁፒተር» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
q
No edit summary
መስመር፡ 1፦
'''ጁፒተር'''፡ [[መሬት]] በምትገኝበት ማለትም [[ሚልክ ዌይ]] ተብሎ በሚጠራው ረጨት ወይም የከዋክብት ስብስብ ውስጥ የሚገኝ [[ፕላኔት]] ነው። ይህ ፕላኔትፈለክ ከ[[ፀሐይ]] ባለው ርቀት 5ኛ ( አምስተኛ ) ነው። ከበፊቱ [[ኣጣርድ|ሜርኩሪ]]፣ [[ቬነስ]]፣ [[መሬት]] እና [[ማርስ]] የተባሉ ፕላኔቶችፈለኮች ይገኛሉ። ኸበስተኋላው ደግሞ [[ሳተርን]]፣ [[ኡራኑስ]]፣ [[ነፕቲዩን]] እና [[ፕሉቶ]] የተባሉት ይገኛሉ።
[[ስዕል:600px-Jupiter.jpg|thumb|right]]
 
ይህ ፕላኔትፈለክ በዚህ ረጨት ውስጥ ከሚገኙ ፕላኔቶችፈለኮች በግዝፈቱ የመጀመሪያውን ደረጃ ይይዛል። ግዙፍ የ[[ጋዝ]] ክምችት እንደሆነ ይታመናል። ይህም የጸሃይን አንድ አንድ ሺኛ ( 1/1000ኛ ) ብቻ ክብደት እንዲኖረው ያደርገዋል። ነገር ግን የሌሎቹን ፕላኔቶችፈለኮች ድምር ክብደት በሁለት ከግማሽ እጥፍ ( 2.5x) ይሆናል። በረጨቱ ውስጥ የጋዝ ክምችት የሆኑት ፕላኔቶችፈለኮች [[ሳተርን]]፣ [[ኡራኑስ]]፣ [[ነፕቲዩን]] እና ራሱ ጁፒተር ናቸው። በአብዛሃኛው [[ሃይድሮጅን]] ከተባለ ጋዝ እና ሩቡን ( 1/4 ኛውን ) ክብደት ከሚይዘው [[ሂሊየም]] ከተባለ ንጥረነገር የተሰራ ነው።
 
ጁፒተር ስልሳ ሦስት ጨረቃዎች አሏት። ከእነዚህ ውስጥ አራቱ ማለትም አዮ ፣ዩሮፓ፣ ጋኒሜድ እና ካሊስቶ የጋሊሊዮ ጨረቃዎች በመባል ይታወቃሉ።