ከ«የታቦር ተራራ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
ሎሌ፦ መያያዣዎች ወደ 1 ልሳናት አሁን በWikidata ገጽ d:q193785 ስላሉ ተዛውረዋል።
No edit summary
መስመር፡ 13፦
}}
 
'''ደብረ ታቦር''' [[እስራኤል]] ውስጥ የሚገኝ ተራራ ሲሆን በ[[አዲስ ኪዳን]] ታሪክ መሰረት ሕዋርያት [[ቅዱስ ጴጥሮስ|ጴጥሮስ]]፣ [[ዮሐንስ (ሐዋርያ)|ዮሐንስ]]ና [[ያዕቆብ (ሐዋርያ)|ያዕቆብ]] እያዩ የ[[ኢየሱስ ክርስቶስ]] መልክ እንደ[[ጸሐይ]] ያበራበት ቦታ( እንዲሁም [[ሙሴ]]ንና [[ኤልያስ]]ን በተዓምር ከሙታን አንስቶ ያሳያቸውበት ቦታ (ማቴ (17:1-6)፤ማርቆስ (9:1-8)፤ ሉቃ (9:28-36)) ነው ተብሎ ይታመናል። ስለሆነም ለ[[ደብረ ታቦር (ዓመት በዓል)]] መሰረት የሆነ ቦታ ነው። ኢትዮጵያም ውስጥ [[ደብረ ታቦር (ከተማ)]] የተሰየመው በከተማው ሰሜን የሚገኘው ተራራ የዚህን ኮረብታ ቅርጽ ስለያዘ ነው።
 
{{መዋቅር}}
 
 
[[Categoryመደብ: ደብረ ታቦር]]
[[Categoryመደብ: እስራኤል]]