ከ«ሐውት» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
→ታሪክ: correction |
No edit summary |
||
መስመር፡ 2፦
-----<br>
{{fidel}}
'''ሐውት''' ወይም በአነጋገር '''ሐመረ ሐ''' በ[[አቡጊዳ]] ተራ ስምንተኛው ፊደል ነው። እንዲሁም በ[[ከነዓን (ጥንታዊ አገር)|ከነዓን]] በ[[አራማያ]] በ[[ዕብራይስጥ]] በ[[ሶርያ]]ም ፊደሎች ስምንተኛው ፊደል "ሔት" ይባላል።
በ[[ዓረብኛ]] ደግሞ ተመሳሳይ ፊደል "ሐእ" (ح) ተብሎ በ"አብጃድ" ተራ 8ኛ ነው። "ኀእ" የሚለው አረብኛ ፊደል (ﺥ) ደግሞ ከዚያ ወጣ።
|