ከ«ሉክሰምበርግ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 1፦
{{ህግ አውጭው አካል|ህግ አውጭው አካል=የዲኤታዎች ምክር ቤት}}'''ሉክሰምበርግ:''' በኅዳር ፪፻፮ ዓ/ም [[ዛቪዬ በተል]] ጠቅላይ ሚኒስትር በመሆኑ ሉክሳምቡርግ ከቤልጅግና አይስላንድ በኋላ ሦስተኛው ሰዶማዊ የመንግሥት መሪ ያለው አገር ሆነ።
{{የሀገር መረጃ
|ሙሉ_ስም = Groussherzogtum Lëtzebuerg <br /> Großherzogtum Luxemburg <br /> Grand-Duché de Luxembourg <br /> የሉክሰምበርግ ትልቅ መንግስት
Line 24 ⟶ 23:
|ብሔራዊ_ቋንቋ=ፈረንሳይኛ ጀርመን ሉክሰምበርጊሽ
|ህግ_አውጭው_አካል=የዲኤታዎች ምክር ቤት}}
{{ህግ አውጭው አካል|ህግ አውጭው አካል=የዲኤታዎች ምክር ቤት}}'''ሉክሰምበርግ:''' በኅዳር ፪፻፮ ዓ/ም [[ዛቪዬ በተል]] ጠቅላይ ሚኒስትር በመሆኑ ሉክሳምቡርግ ከቤልጅግና አይስላንድ በኋላ ሦስተኛው ሰዶማዊ የመንግሥት መሪ ያለው አገር ሆነ።
 
በይፋ ሉክሰምበርግ በምእራብ አውሮፓ የምትገኝ  በመሬት ተከበበች ሀገር ናት፡፡ በምእራብ እና ሰሜን ከቤልጂየም፣ በምስራቅ ከጀርመን፣ እና በደቡብ ከፈረንሳይ ጋራ ትዋሰናለች፡፡ መዲናዋ ሉክምበርግ ሲቲ ከብሩሰልስ እና ስትራስቦርግ ጋር የአውሮፓ ህብረት፣ የምስራቅ አውሮፓ የፍትህ ፍርድ ቤት፣ የኢዩ ከፍተኛ የህግ አውጪ ባለስልጣን መቀመጫዎች ናቸው፡፡ ባሕሏ፣ ህዝቦቿ እና ቋንቋዋ በከፍተኛ ሁኔታ ከአጎራባች ሐገራት ጋራ በመወራረሱ የተነሳ በዋነኛነት የፈረንሳይ እና የጀርመን ባሕሎች ቅይጥ ሐገር ሆናለች፡፡ ይሄም በሐገሪቱ በሚነገሩ ሶስት አበይት ቋንቋዎች ጉልህ ሆኖ ይቀርባል እነዚህም ሉክሰምበርጊሽ፣ ፈረንሳይኛ፣ እና ጀርመንኛ ናቸው፡፡ በአጎራባች ሐገራት በተለይም በሁለተኛው የአለም ጦርነት ወቅት ተደጋግሞ የደረሰባት ወረራ የተነሳ ሐገሪቱ በፈረንሳይ እና ጀርመን ድርድር ፈቋዷ እንዲወሰን የሆነ ሲሆን ከብዙ በጥቂቱ የአውሮፓ ሕብረት እንዲመሰረት መሰረቱን ጥሏል፡፡