ከ«ሉክሰምበርግ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥNo edit summary |
No edit summary |
||
መስመር፡ 1፦
'''ሉክሰምበርግ:''' በኅዳር ፪፻፮ ዓ/ም [[ዛቪዬ በተል]] ጠቅላይ ሚኒስትር በመሆኑ ሉክሳምቡርግ ከቤልጅግና አይስላንድ በኋላ ሦስተኛው ሰዶማዊ የመንግሥት መሪ ያለው አገር ሆነ።
{{የሀገር መረጃ |ሙሉ_ስም = Groussherzogtum Lëtzebuerg <br /> Großherzogtum Luxemburg <br /> Grand-Duché de Luxembourg <br /> የሉክሰምበርግ ትልቅ መንግስት
|ባንዲራ_ስፋት =
▲ዋና_ከተማ = ሉክሰምበርግ ከተማ 490 36` ሰ 60 7`ምስ|
▲የመሪዎች_ማዕረግ = ንጉስ <br /> ጠቅላይ ሚኒስትር|
▲የመሪዎች_ስም = [[አንሪ አልበር ጋብሪየል ፌሊ ማሪ ጊዮም]] <br /> [[ዛቭዬ ቤተል]]|
▲የነጻነት_ቀን = [[1807]] ዓ.ም.|
▲የመሬት_ስፋት = 2,586.4|
▲የመሬት_ስፋት_ከዓለም = 168|
▲የሕዝብ_ብዛት = 576,249 |
▲የሕዝብ_ብዛት_ዓ.ም. = 2015|
▲የሕዝብ_ብዛት_ከዓለም = 20|
|የስልክ_መግቢያ = +352
▲የገንዘብ_ስም = ዩሮ|
“ትውልድ አገራችን “
ንጉሣዊ መዝሙር: “De Wilhelmus”
|የሐገሬው ስም=ሉክሰምበርጊሽ፣ሉክሰምበርገር}}
በይፋ ሉክሰምበርግ በምእራብ አውሮፓ የምትገኝ በመሬት ተከበበች ሀገር ናት፡፡ በምእራብ እና ሰሜን ከቤልጂየም፣ በምስራቅ ከጀርመን፣ እና በደቡብ ከፈረንሳይ ጋራ ትዋሰናለች፡፡ መዲናዋ ሉክምበርግ ሲቲ ከብሩሰልስ እና ስትራስቦርግ ጋር የአውሮፓ ህብረት፣ የምስራቅ አውሮፓ የፍትህ ፍርድ ቤት፣ የኢዩ ከፍተኛ የህግ አውጪ ባለስልጣን መቀመጫዎች ናቸው፡፡ ባሕሏ፣ ህዝቦቿ እና ቋንቋዋ በከፍተኛ ሁኔታ ከአጎራባች ሐገራት ጋራ በመወራረሱ የተነሳ በዋነኛነት የፈረንሳይ እና የጀርመን ባሕሎች ቅይጥ ሐገር ሆናለች፡፡ ይሄም በሐገሪቱ በሚነገሩ ሶስት አበይት ቋንቋዎች ጉልህ ሆኖ ይቀርባል እነዚህም ሉክሰምበርጊሽ፣ ፈረንሳይኛ፣ እና ጀርመንኛ ናቸው፡፡ በአጎራባች ሐገራት በተለይም በሁለተኛው የአለም ጦርነት ወቅት ተደጋግሞ የደረሰባት ወረራ የተነሳ ሐገሪቱ በፈረንሳይ እና ጀርመን ድርድር ፈቋዷ እንዲወሰን የሆነ ሲሆን ከብዙ በጥቂቱ የአውሮፓ ሕብረት እንዲመሰረት መሰረቱን ጥሏል፡፡
|