ከ«ቨርጂኒያ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
Removing Link FA template (handled by wikidata)
No edit summary
 
መስመር፡ 26፦
ከ[[አሜሪካ አብዮት]] በኋላ፣ ቨርጂኒያ በ[[1780]] ዓ.ም. ክፍላተ ግዛት ([[ስቴት]]) ሆነች። ከዚያ በፊት የ[[ታላቋ ብሪታኒያ]] ቅኝ ግዛት (ኮሎኒ) የነበረች ሲሆን በዚህ መልኩ የተመሰረተችውም በ[[1599]] ዓ.ም. ነበር።
 
የ[[አሜሪካ እርስ በርስ ጦርነት]] ከመካሄዱ በፊት [[ዌስት ቨርጂኒያ]] የዚህች ክፍላተ ግዛት አካል ነበር። ሆኖም ከጦርነቱ በኋላ [[ዌስት ቨርጂኒያ]] በመገንጠል ቨርጂኒያ እራስዋ የ[[አሜሪካ ኮንፌዴሬት ግዛቶች]] አባል ሆነች፤ ሪችመንድም የኮንፌዴሬት ዋና ከተማ ሆነች። ይችም ሪችመንድ ከ[[ዋሺንግተን ዲሲ]] በጣም ሩቅ አይደለችም። ምዕራባዊው ክፍል በአንጻሩ የ[[ዩኒየን]] ኃይሎች ታማኝ በመሆን፣ በጦርነቱ መካከል በ[[1856]] ዓ.ም. የአሜሪካ ክፍለ ግዛት ለመሆን በቃ። ዩኒየን ኃይሎችን ለመደገፍ የተገነጠሉት የምዕራቡ ክፍሎች ከእንደገና ቨርጂኒያን ለመዋሃድ አልፈቀዱም፣ ስለሆነም እስካሁን ድረስ እራሳቸውን ችለው ይገኛሉ። ከጦርነቱ በኋላ በ[[1862]] ዓ.ም. ምሥራቁም ዳግመኛ ቨርጂኒያ ተብላ ልትገባ ተፈቀደች።
 
8 የአሜሪካ ፕሬዜዳንቶች ቨርጂንያ የተወለዱ ሲሆን፣ ይህ ቁጥር ከማንኛውም የአሜሪካ ክፍላተ ግዛቶች ይበልጣል።