ከ«ኤላጋባሉስ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
ጥNo edit summary |
||
መስመር፡ 2፦
'''ኤላጋባሉስ''' (195 - 214 ዓም) ከ[[210]] እስከ [[214]] ዓም ድረስ [[የሮሜ መንግሥት]] ቄሣር (አውግስጦስ) ነበር። በገሐድ ቡሽቲ የነበረ ቄሣር ሲሆን ከእርሱ በኋላ ከ[[214]] እስከ [[2001]] ዓም ድረስ በገሐድ ቡሽቲ የሆነ መሪ አልተገኘም።
በ[[209]] ዓም የቆየው ቄሣር [[ካራካላ]] ተገደለ፣ አለቃው [[ማክሪኑስ]] ቄሣር ሆነ። የካራካላ አክስት [[ዩሊያ ማይሳ]] ግን ወደ [[ሶርያ]] ተስድዳ ይህን መንፈቅለ መንግሥት እጅግ ተቃውማ የልጅዋን ልጅ ኤላጋባሉስ ቄሣር እንዲሆን አመጽ አስነሣች። ብዙ ሥራዊቶች ከማክሪኑስ ወደ ኤላጋባሉስ ስለ ዞሩ የማክሪኑስ ስራዊት በ210 ዓም ተሸነፈና
በኤላጋባሉስ እምነት፣ እርሱ የ[[ፀሐይ]] ጣኦት ቄስና ትስብዕት ነበረ። ከሰማይ የተወረወረ አንድ ጥቁር በረቅ ከሶርያ ወደ ሮም አምጥቶ በሠረገላ ላይ እንደ ፀሐይ አምላክ አድርጎት በመንገዶች ይሠልፍ ነበር።
|