ከ«ባሕር-ዳር» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
የመረጃ ሣጥን ተጨምሯል |
Taye getnet (ውይይት | አስተዋጽኦ) |
||
መስመር፡ 3፦
==መገኛ==
ባሕር-ዳር ከ[[አዲስ አበባ]] 565 ኪ.ሜ ወደ ሰሜን-ሰሜን ምዕራብ ትገኛለች። ባህር ዳር ከ[[ጢስ አባይ]] በ30
ባሕርዳር ከተማ የምትገኘዉ በሰሜን ምዕራብ ኢትዮጵያ ክፍል፣ በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት፣ በምዕራብ ጎጃም ዞን፣ ከአዲስ አበባ በ 565 ኪሜ ርቀት ላይ ነው፡፡ አስትሮኖሚያዊ መገኛ ቦታዋ በ 11º 38’ በሰሜን ላቲቲውድ እና በ37º15’ ምስራቅ ሎንግቲውድ ነው፡፡
|