ከ«ጦጣ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
|||
መስመር፡ 27፦
አሁን እንደሚለየው፣ «ጦጣ» ማለት ከ[[ኢትዮጵያ]] ውጭ በአፍሪካና በእስያ የሚገኙ [[ጅራት]] የሌላቸው ከዝንጀሮች ታላላቅ የሆኑ እንስሶች ናቸው።
እነዚህም እንስሶች በሁለት አስተኔዎች ይገኛሉ። አንዱ የ[[ጊቦን]] አስተኔ ሲሆን በ[[እስያ]] የሚገኙ «ጊቦን» የተባሉ አነስተኛ ጦጣዎች ናቸው። ሌሎቹም የ[[ዘረሰብ]] አባላት ናቸው። ይህም ማለት በ[[ሥነ በራሂ]] ረገድ ከአራዊት ሁሉ ለ[[ሰው ልጅ]] የቀረቡት ናቸው። ዳሩ ግን የሰው ልጅ ብቻ ሌሎቹን
«ጦጣ» የምንላቸው ወገንቦች እንግዲህ፦
መስመር፡ 34፦
* [[ገመሬ]] (ጎሪላ) - 2 ዝርያዎች፣ በአፍሪካ የሚገኝ
* [[ኦራንጉታን]] - 2 ዝርያዎች፣ በ[[ኢንዶኔዥያ]]ና [[ማሌዥያ]] የሚገኝ
* [[ጊቦን]] - 4 ወገኖችና 18 ዝርያዎች፣ በ[[ደቡብ-ምሥራቅ]] እስያ የሚገኙ አነስተኛ ጦጣዎች
== አስተዳደግ ==
|