ከ«ሰብታ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
 
መስመር፡ 3፦
በአንዳንድ ሊቃውንት ዘንድ፣ ሰብታ በ[[አረቢያ]] ዳርቻ (በ[[ቀይ ባህር]] ላይ) ይገኝ የነበረው [[ሳቦታ]] በተባለ ሥፍራ ሰፈረበት። ይህ ሳቦታ የ[[ሃስረሞት]] ዋና ከተማ ነበረች።
 
ዳሩ ግን በ[[1ኛው ክፍለ ዘመን]] የጻፈው አይሁዳዊ መምህር [[ፍላቭዩስ ዮሴፉስ]] እንዳለው፣ «የሰብታ ልጆች [[ግሪክ (ሕዝብ)|ግሪኮች]] አሁን አስታቦራውያን የሚሏቸው ናቸው።» በጥንት «አስታቦራስ» ማለት አሁን በ[[ሱዳን]]ና በ[[ኢትዮጵያ]] [[አትባራ ወንዝ]] የሚባል ስለ ሆነ፣ የሰብታ ኩሽ ልጆች በዚያ እንደ ሰፈሩ አመለከተ። በልማዳዊ መዝገብ የተወረሰው [[የኢትዮጵያ ነገሥታት|የኢትዮጵያ ነገሥታት ዝርዝር]] ደግሞ ሰብታ ለ30 አመታት በ[[ኩሽ መንግሥት]] ላይ ንጉሥ ሆነ ይላል፤ ይህም ከ[[ካም]]፣ ኩሽና ሃባሢ በኋላ ሲሆን አመቶቹ ሲቆጠር ምናልባት ከ2264 እስከ 2234 ዓክልበ. ይሆናል። [[አባ ጎርጎርዮስ]] እንዳሉ የሰብታ ሌላ ስም «አቢሲ» ስለ ሆነ [[ሀበሻ]] የሚለው ስም ከዚህ ነው። በነገሥታት ዝርዝሩ ግን ሰብታ የሀባሢ ተከታይ ይባላል። በሌላ ታሪክ መጽሐፍ ዘንድ፣ ሰብታ ወደ አባይ መነሻ ምንጭ ተጉዞ «በዚያው ቦታ ፱ በሮች የነበሩት ታላቅ ግንብ አስገንብቶ ''ወንድ በሽር'' ብሎ ሠየመው (ያሬድ ግርማ 1999 ዓም)።» በማለት ይጨምራል።<ref>[http://books.good-amharic-books.com/fiveshe-1.PDF የኢትዮጵያ ፭ ሺህ ዓመት ታሪክ] ፍሥሐ ያዜ ካሣ፣ 2003-2005 ዓም፣ ገ. 32</ref> በዚያውም መጽሐፍ አቆጣጠር ዘንድ፣ ሰብታህ በቀጥታ ከአባቱ ከኩሽ ቀጥሎ ከ2545-2515 ዓክልበ. ነገሠ፤ ተከታዩም [[ኤለክትሮን]] የሰብታህ ልጅ ይለዋል። እንደገና በሌላ ታሪክ ዘንድ ሰብታህ በኩሽ የገዛ 2300 ዓክልበ. ግድም ሲሆን ይህ «ወንደ በሽር» ግንብ ዋና ከተማው ነበር<ref>«ቤተ እስራኤላዊያን በኢትዮጵያ ታሪካቸው ባህላቸውና አኗኗራቸው» ከመምህር አስረስ ያየህ አ.አ 1989 ዓ.ም</ref>
 
በ[[አኒዩስ ቪተርቦ]] ባሳተመ በአንዱ አፈ ታሪክ ዘንድ፣ ይህ የኩሽ ልጅ ሰብታ (ወይም «ሳባትዮስ ሳጋ» ተብሎ) ከዚያ ዘመን በፊት በ[[ሳካ]]ዎች ([[እስኩቴስ]]) በ[[አርሜኒያ]]ና [[ባክትሪያ]] ላይ የነገሠ ሲሆን፣ የ[[መስጴጦምያ]] ንጉሥ [[ኒኑስ]] ከዚያ አባረረው። ከዚያም ዘመን በኋላ ከአፍሪካ ወደ [[ጣልያን]] ሂዶ በዚያው አገር ደቡብ ክፍል ነገሠ። ከዚህ በላይ [[ሳጉንቶ]] ከተማ በ[[እስፓንያ]] እንደ መሠረተ የሚል ልማድ አለ።
መስመር፡ 22፦
{{S-aft | after= [[ክራኑስ ራዜኑስ]]}}
{{End}}
 
<references/>
 
[[መደብ:የኢትዮጵያ ነገሥታት]]