ከ«ክርስትና» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
መስመር፡ 31፦
 
==ቋንቋዎች==
ኢየሱስ የሰበከው በተለይ በ[[አረማይስጥ]]ና በ[[ዕብራይስጥ]] እንደ ነበር ይታመናል። [[ግሪክኛ]] ደግሞ በዙሪያው በሰፊ ይነገር ነበርና የአዲስ ኪዳን መጀመርያ የምናውቀው ቅጂ ግሪክኛ ነው። በሉቃስና ዮሐንስ ወንጌላት ዘንድ በመስቀል የተጻፉት ልሳናት ዕብራይስጥ፣ ግሪክኛና [[ሮማይስጥ]] ስለ ሆኑ እነዚህም ለዚያው ይከበራሉ። አዲስ ኪዳን ከዚያበኋላ የተተረጎመባቸው ሌሎች ልሳናት ደግሞ እንደ ክቡራን ቋንቋዎች ተቆጠሩ፤ [[ሮማይስጥ]]፣ [[ግዕዝ]]፣ [[ቅብጥኛ]]፣ [[አርሜንኛ]]፣ [[ጥንታዊ ስላቭኛ]] እና ሌሎች በአብያተ ክርስትያናት መደበኛ ሆኑ። በአሁኑ ጊዜ አዲስ ኪዳን ወይም ቢያንስ ወንጌል በብዙ ሺህ የሰው ልጅ ቋንቋዎች ተተርጎመዋል።
 
{{መዋቅር-ሃይማኖት}}