ከ«ባቢሎን» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
No edit summary |
||
መስመር፡ 31፦
በ283 ዓክልበ. በግሪኮች ዘመን (ከ[[ታላቁ እስክንድር]] በኋላ)፣ የባቢሎን ኗሪዎችና መቅደስ ወደ [[ሴሌውክያ]] በግድ ተዛወሩ። ከዚህ ጀምሮ ባቢሎን አነስተኛ ሥፍራ ሆነ።
ቂሮስ አይሁዶች ወደ ይሁዳ እንዲመለሱ ቢፈቅድም፣ ብዙ አይሁዶች በባቢሎን አካባቢ ቀሩ፣ እነኚህ ከ370-470 ዓም ያህል ''[[የባቢሎኒያ ተልሙድ]]'' የተባለውን እምነት ጽሑፍ ፈጠሩ።
|