ከ«መጥምቁ ዮሐንስ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 20፦
ከዚያ ትንሽ በኋላ ኢየሱስ ተዓምራት ስለ መሥራቱ ዝነኛ ሲሆን፣ ሄሮድያስ እንደ መሰለው ዮሐንስ በትንሳኤ ተመልሷል ብሎ ገመተ። ሌሎችም ኢየሱስ እንደ ኤልያስ በትንሳኤ ተመልሷል ብለው ያስቡ ነበር (ማር. ፮፣ ማቴ. ፲፬)።
 
የዮሐንስ ተከታዮች ብዙ ጊዜ ይጾሙ ነበር (ሉቃ. ፭)፤ ብዙዎቹም በኋላ ከ[[አፖሎስ]] ጋር የኢየሱስ ተከታዮች ሆኑ ([[የሐዋርያት ሥራ]] ፲፰፣ ፲፱)። [[ኤብዮናውያን]] የተባለው ወገን አትክልት ብቻ ሲበሉ ዮሐንስ ስንኳ አንበጣ አልበላም ያምኑ ነበር፤ ''[[የኤብዮናውያን ወንጌል]]'' እንዳለው የበላው «የማር እንጐቻ» ነበር።
 
===ዮሴፉስ===