ከ«መጥምቁ ዮሐንስ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
አዲስ ገጽ ፈጠረ፦ «350px|thumb|ዮሐንስ በ1500 ዓም ያህል በጀርመን እንደ ተሳለ '''መጥምቁ ዮሐን...»
 
No edit summary
መስመር፡ 2፦
'''መጥምቁ ዮሐንስ''' በ[[ወንጌላት]] እንደ ተገለጸ በ[[ኢየሱስ]] ወቅት በ[[ይሁዳ]] የተመላለሰ ሰባኪ ነበር። በ[[ክርስትና]]፣ እንዲሁም በ[[እስልምና]]፣ በ[[ባኃኢ እምነት]] እና በ[[ማንዳይስም]] እንደ ነቢይ ይቆጠራል።
 
አባቱ [[ዘካርያስ (የመጥምቁ ዮሐንስ አባት)|ዘካርያስ]]ና እናቱ [[ኤልሳቤት]] ነበሩ። በ[[አዲስ ኪዳን]] መሠረት፣ ዮሕንስዮሐንስ በይሁዳ ምድረ በዳ ሲዛወር የ[[ግመል]] ጽጉር ልብስና የቆዳ ቀለብቶ ለብሶ መብሉ [[አንበጣ]]ና [[ማር]] ነበረ። [[ንስሐ]] መግባት እና ለ[[መሲኅ]] መንግሥት መዘጋጀት ይሰብክ ነበር። ብዙ ሕዝብ ከ[[ኢየሩሳሌም]]ና ከይሁዳ ሄደው ሰምተው በ[[ዮርዳኖስ ወንዝ]] ተጠመቁ። የ[[ፈሪሳውያን]]ና [[ሰዱቃውያን]] ወገኖች ግን ገሰጻቸው። [[አይሁድ]] መሆን ወይም ከ[[አብርሃም]] መወለድ ብቻ ለ[[እግዚአብሔር]] መንግሥት ለመዳን በቂ እንዳልነበረ ነገራቸው።
 
በተለይ በ[[ሉቃስ ወንጌል]] ከተዘረዘሩት ትምህርቶቹ፦