ከ«ጆሰፍ ስሚስ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
አዲስ ገጽ ፈጠረ፦ «300px|thumb|ጆሰፍ ስሚስ 1835 ዓም ፎቶ '''ጆሰፍ ስሚስ''' (1798-1836 ዓም) ...» |
ጥNo edit summary |
||
መስመር፡ 4፦
ጆሰፍ ስሚስ በ[[ክርስቲያን]] ኅብረተሠብ የተወለደው ቢሆንም፣ በወጣትነቱ እንደ [[አስማተኛ]] ዝነኛ ሆኖ ነበር። በ«[[ንግርተኛ ድንጋዮች]]» እርዳታ የጠፉትን ቅርሶች ለማግኘት ችሎታው እንደ ነበረው ማሳመን ቢሞክር፣ በማናቸውም ፈተና ይህ ዘዴ ሐሣዌ መሆን ሲገለጽ፣ ከድፍረቱ ግን አልዞረም ነበር።
በ1820 ዓም «[[ሞሮኒ]]» የተባለ አንድ መልአክ «[[የወርቅ ጽላቶች]]ን» እንዳሳዩት ብሎ እነኚህን ጽላቶች ወደ እንግሊዝኛ በ«ንግርተኛ ድንጋዮች» ለማስተርጐም
[[ስዕል:JosephSmithTranslating.jpg|250px|thumb|left|
የወርቅ
በስሚስ ኗሪ ክፍላገር በ[[ኒው ዮርክ]] የነበሩት ሕዝብ በአጠቃላይ ስለ ተቃወሙት፣ ከተከታዮቹ ጋር ወደ ምዕራብ ሸሹ። በአዲስ ሃይማኖቱ ከክርስትና ከሚለዩ ትምህርቶች መካከል፣ [[ሥላሴ]]ን አያስተምርም፣ ኢየሱስና እግዚአብሔር የተለያዩ ናቸው፣ ስሚስ ነቢዩ ነው፣ በተጨማሪ «አንድ ባንድ» ሳይሆን አንዱ ሰው አያሌ ሚስቶች ማግባት መልካም እንደ ሆነ ሁሉ የሚያስተምር ሃይማኖት ሆነ።
አንድ ጊዜ የእውነተኛ ግብጽኛ ብራና ከነጋዴ ገዝቶ ይህን ደግሞ «አስተረጎመ»። በጆሰፍ ስሚስ ትርጉም ጽሑፉ የሞርሞኖች «[[መጽሐፈ አብርሃም]]» ሆነ። ይህም ብራና አሁን ለሊቃውንት ታውቆ ግን ምንም ስለ [[አብርሃም]] የሚል ነገር ሳይሆን፣ በውኑ የግብጻውያን «[[መጽሐፈ ሙታን]]» ቅጂ መሆኑን ገለጹ። ሆኖም ሞርሞኖች እስካሁን የስሚስ ብልሃትና ቅንነት ደጋፊዎች ናቸው።
ስሚስ ደግሞ [[ደብረ ጽዮን]] እና [[አዲስ ኢየሩሳሌም]] በውነት በጣም ለጥ ባለ ቦታ በ[[ሚዙሪ]] ክፍላገር እንደ ተገኙ አስተማረ። በዚህ ስፍራ ግን እጅግ ለጥ ብሎ ምንም ተራራ በፍጹም አይታይም። ያም ሆነ ይህ እስካሁን ድረስ በብዙ ሞርሞኖች እንደ ተቀደሰ ቦታ ይቆጠራል።
|