ከ«ሕይወቴና የኢትዮጵያ እርምጃ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 1፦
'''ሕይወቴና የኢትዮጵያ እርምጃ''' አፄ [[ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ]] የጻፉት የሕይወታቸውን ታሪክ ነው። በሁለት መጻሕፍት ታትሟል።
 
መጀመርያው መጽሐፍ ስለ ሕይወታቸው ከልደታቸው ከ[[1885]] ዓም ጀምሮ እስከ [[1929]] ዓም እስከ [[ፋሺስት]] ወረራ ድረስ ይተርካል። በ[[ባስ፣ እንግሊዝእንግላንድ]] በስደት ሳሉ ጽፈውት ከዚያው በፊት ስለ ነበረው የ[[ኢትዮጵያ]] አስተዳደርና ሥልጣኔ ደረጃ ከፍ ማለቱን ገልጸዋል።
 
ሁለተኛው መጽሐፍ ከ1929 እስከ [[1934]] ዓም ያለውን ወቅት ይዘርዝራል፤ ይህም ኢትዮጵያ ከ[[ጣልያን]] ነጻ ሆና ወደ ዙፋናቸው የተመለሱበት ዘመን ነው።