ከ«ሠርፀ ድንግል» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
Tags: በንፋስ ስልክ Mobile app edit
መስመር፡ 20፦
}}
 
ዓፄ '''ሠርፀ ድንግል''' ( [[1542]] - መስከረም 27, [[1590]] ) በዙፋን ስማቸው "መለክ ሰገድ" ኢትዮጵያን ከ1555 - 1590 ዓ.ም. የመሩ ንጉሥ ነበሩ። አባታቸው ዓፄ [[ሚናስ]] ሲሆኑ እናታቸው ደግሞ እቴጌ [[አድማስ ሞገስ]] ነበሩ። ከ[[ግራኝ አህመድ|ግራኝ]] ወረራ ጀምሮ እስከ ዓፄ ሚናስ ዘመን የቀጠለው አለመረጋጋት በኒህ ንጉሥ ዘመን አንጻራዊ እልባት አግኝቷል። ለዚህ ተጠያቂ የሚሆኑ አራት ጉልህ ክስተቶች፡ ፩) በሰሜን የ[[ኦቶማን|ቱርኮች]] ወረራ በንጉሡ ወታደራዊ ብቃት በመክሸፉ ፪) በደቡብ የ[[ባሬንቱ]] [[ኦሮሞ]]ዎች [[ሐረር]]ን በመውረራቸው የ[[አዳል]] ግዛት ኃይል በመዳከሙ እና ስለዚህ ምክንያት ከአዳል ጦርነት በማብቃቱ ፫) የ[[ቦረና]] ኦሮሞዎች ወደ [[ሸዋ]] የሚያካሂዱትን ዘመቻ ለጊዜው መግታት በመቻሉ፣ ፬) የአገሪቱን ዋና ከተማ ከመካከለኛው ክፍል ወደ [[ጥቁር አባይ|አባይ]] ምዕራብ በማሻገሩ ነበር<ref>Roland Oliver and Anthony Atmore, ''Medieval Africa, 1250-1800'' (Cambridge, England: Cambridge University Press,#የአይን 2001), 129-130, http://wwwእማኝ.questia.com/read/105180324.</ref>። በአጠቃላይ መልኩ ይህ ንጉስ ከሚናስ የተረከበውን ግዛት አስፍቶና አጠናክሮ ለቀጣዩ መሪ ትቶ አልፈዋል። የንግሱ ባለቤት እቴጌ [[ማርያም ሰና]]ም ለተከታዮቹ ነገሥታት መነሳትም ሆነ መውደቅ ባበረክተችው#ቆሸን አስተዋጽኦየናደው በታሪክወያኔ ትታወሳለች።ነው!
ህዋህት ስር የሰደደ የበቀል ርምጃ አንድም ተጎጂ የትግራይ ተወለጅ በሌሉበት ቦታ ሁሉ በጭካኔ መውሰዳቸውን በግልፅ አጠናክረው ቀጠሉ፡-
 
፨ በአ.አ በተለምዶ ቆሸ ተብሎ የሚጠራው የቆሻሻ ተራራ ተደርምሶ እስከ ዛሬ ምሽት 12:00 ሰዓት ድረስ ድብቅ የህዋህት ሴራ መሆኑን እያወቀ ግን ርካሽ በወገን ላይ የእልቂት ዘመቻ ያወጀው የከተማ አስተዳደሩ አፉን ሞልቶ 34 ሴት እና 12 ወንድ በድምሩ 46 እስካሁን ሒወታቸው አልፏል አለ፡፡ የሞት መጠኑም በጣም እንደሚያሻቅብ ይጠበቃል በማለት ከ100 በላይ የሟች ቁጥር እንደሚሆን እያወቀ ድሪባ ኩማ የሀዘን አዋጅ እንደታወጀ እንኳ ሳይናገር ቀረ። ለማንኛውም የሟቾች ሚስጥር የእውነት ከአዳጋው የተረፉ እናቶች እያለቀሱ ትናንት አርብ በኤክስካቫተር እና ሌሎች የግንባታ ማሽኖች እየዛቁት ስናይ እኩል መሀሌ ተሰነጠቀ። እኛም እባካቹህ ልጆች ይህ ተራራ ተንዶ እናልቃለን አልናቸው። የማሽን ኦፕሬተር ሾፌሮችም የከተማ አስተዳደሩ አስገድዶን ነው የሚያሰራን ብለዋል። የሚደርሰውንም አደጋ ጠንቅቀው ያውቃሉ። ቦታው እንደሚፈለግ እና መልቀቅ እንዳለባቹህ ህገ ወጥ ግንባታን በስር ነቀል መልኩ ለማስቀረት የተወጠነ እንደሆነ መልስ ሲያገኙ ወጣቶች ደግሞ በቁጭት ሰብሰብ ብለው ወያኔ ፈጀን እያወቁ ሆን ተብሎ ነው በማለት አንዳንዶቹ ድምፃቸውን ከፍ አድርገው ይናገራሉ፡፡ በስፍራው በብዛት የተሰማራው የከተመዋ ፖሊስም የወጣቶችን የቁጭት ድምፅ እየሰሙ እንደልሰሙ ያልፏቸው እንደነበር አየሁ፡፡
 
ሌላው የሚገርነው ደግሞ እኮ አይደለም በአፋጣኝ ሌላው የሀገሪቱ ዜጋ ጉዳታችን ሰምቶ ሊደርስልን ቀርቶ የቅርቡ የአ.አ ህዝብ እንኳ በውል በለመስማቱ ከተመዋ ሞቅ ብላ በተለመደው እንቅስቃሴዋ ነው የዋለችው፡፡ ምክንያቱም የሀገሪቱ የመገናኛ አውታር ተብየው እንኳ ጉዳቱ ከደረሰ ከ16 ሰዓት በኃላ ነው ለዜና ያበቃው፡፡ ህዝብ ተረባርቦ ካተረፈን የወያኔ ሴራ ስለሚከሽፍ፡፡ ፈጣሪ ፍረድ። ዘገየህ ምነው አምላካችን በማለት እናት እና አባቶች መሬት ላይ ያለቤተሰብ እንደቀሩ በሲቃ ይንከባለሉ እንደነበር አየሁ፡፡
 
፨፨ ይህን መሰል የተጠና ተግባርም የዝቋላን ገዳም ከፍተኛ ጥቅጥቅ ያለውን ተፈጥሮአዊ ደን በእሳት በመለኮስ ማህበረሰቡ ያቅሙን ለማጥፋት ሲጥር ሄልኮፋተር በዝቅታ በመብረር ለማጥፋት በሚመስል ሁኔታ ማህ- ድንጋጤ ውስጥ ገብቶ አብዛኛውን አወደሙት፡፡ ለምን? ለሚለው ወያኔ ለሚሰጋባቸው ታጋይ ሽፍታ የሀብት ምንጭ ወዘተ እንዳይውል ስጋት፡፡ ስለዚህ ወያኔ ከዚህ በላይ ገና የበርካቶችን ምስኪን የግል መኖርያ ቤት ሳይቀር ማቃጠሉ እንደማይቀር ወገራ እንቃሽ ጎንደር አይተናል ፡፡
ለዘወትር ተባባሪ የአይን እማኝ ሪፖርተር እናመሰግናለን።
Asnakew Abebe
 
== ቅድመ መለክ ስገድ ==