ከ«ክርስትና» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥNo edit summary |
ጥNo edit summary |
||
መስመር፡ 1፦
'''ክርስትና''' በ[[ኢየሱስ ክርስቶስ]] ([[1ኛ ክፍለዘመን]] ዓ.ም.) ሕይወትና ትምህርት የተመሠረተ እምነት ነው።
የክርስትና መጀመርያ የሚተረክበት [[አዲስ ኪዳን]] በተለይም [[ወንጌል]]ና [[የሐዋርያት ሥራ]] ነው። [[የቅሌምንጦስ ስነ ጽሑፍ]] እንደሚለው ረቢ ኢየሱስ በ[[ይሁዳ]] ገና
በወንጌል መሠረት ኢየሱስ ከተሰቀለ በኋላ፣ እንደገና በሕይወት ከመቃብር ተነሥቶ ለደቂቀ መዝሙሮቹ እንደገና ታይቶ ከዚያ ወደ ሰማይ ዓረገ። ከዚህ በኋላ የ[[አይሁድ]] ጉባኤ [[ጴጥሮስ]]ንና ሌሎችን ሐዋርያት አስገረፋቸው፣ በኢየሱስ ስም እንዳያስተምሩ ከለከሉዋቸው። ጴጥሮስ ግን፦ «ከሰው ይልቅ ለ[[እግዚአብሔር]] ልንታዘዝ ይገባል» ብሎ መለሳቸው (የሐዋርያት ሥራ 5:29)።
|