ከ«ማይጨው» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ |
No edit summary Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ |
||
መስመር፡ 4፦
በማይጨው አካባቢ ግጥሚያ በ{{ቀን|31 March}} [[1928]] ዓ.ም. በ[[ጣልያ ጦርነት]] ጊዜ የ[[ፋሺስት]] ሃያላት በመሳርያዎች ምክንያት ድል አድርገው ወደ አዲስ አበባ ቀረቡ። በጦርነቱም የተሰውት አርበኞች አባቶች አፅም በከተማዋ ደቡባዊ ክፍል በሚገኘው
[[ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስትያን]] በተዘጋጀላቸው ቦታ በክብር አርፎ ይገኛል፡፡ በተጨማሪም [[መሬት ለኣራሹ]] (የኢትየጵያ ተማሪዎች አመፅ) መሪ እና የወቅቱ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሰቲ የተማሪዎች ፕሬዚደንት የነበረው በዘውዳዊ ስርዓት ታጣቂዎች የተገደለው የጥላሁን ይግዛው መቃብር በከተማዋ በሚገኘው [[ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስትያን]] (ማርያም ሕዝባ) ላይ ይገኛል፡፡
{{የኢትዮጵያ ከተሞች}}
|