ከ«የሂንዱ ሃይማኖት» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥNo edit summary |
No edit summary |
||
መስመር፡ 1፦
'''የሂንዱ ሃይማኖት''' ወይም '''ሂንዱኢዝም''' የ[[ሕንድ]] አገር ዋና [[ሃይማኖት]] ነው። እስከ [[1998]] ዓ.ም. ድረስ በይፋ በ[[ኔፓል]] [[የመንግሥት ሃይማኖት]] ሆኖ ነበር።
የሂንዱ ሃይማኖት መንስኤ በ1500 አክልበ.
ሆኖም የሂንዱኢዝም ታሪክ ብዙ ተቃራኒ ፈሳሾች ያሉበት ወንዝ ይመስላል፤ በዚህም ወንዝ ውስጥ በብዙ ተቃራኒ ጣኦታት አማልክት የሚያምኑ ፈሳሾች አሉ፣ አማልክት ሁሉ የአንድያው ፈጣሪ አካላት ብቻ ናቸው የሚያምኑ ፈሳሾች፣ ምንም ነፍስ ወይም መንፈስ መኖሩን የሚክዱ ፈሳሾች ደግሞ ተገኝተዋል። በዛሬው ሂንዱኢዝም በአማልክት አከፋፈል ረገድ አራት ዋና ክፍሎቹ [[ቫይሽናቪስም]]፣ [[ሻይቪስም]]፣ [[ሻክቲስም]]ና [[ስማርቲስም]] ይባላሉ። በነዚህም ሁሉ ውስጥ አያሌ ጥቃቅን ንዑስ-ክፍሎች በልዩ ልዩ ትምህርቶች ይመደባሉ። ከዚህም በቀር በ[[ፍልስፍና]]ዎች ረገድ ስድስት ዋና ዋና የሂንዱኢዝም ፍልስፍናዎች አሉ፣ እነርሱም [[ሳምኽያ]]፣ [[ዮጋ]]፣ [[ኛየ]]፣ [[ቫይሸሺካ]]፣ [[ሚማምሳ]]፣ እና [[ቨዳንታ]] ይባላሉ። ከ፮ቱ ዋና ፍልስፍናዎች ውጭ ደግሞ እጅግ ብዙ ልዩ ልዩ ተቃራኒ ፍልስፍናዎችና ትምህርቶች ተነስተዋል፤ ከነዚህም መካከል ሁለቱ [[ቡዲስም]]ና [[ጃይኒስም]] ለየራሳቸው እንደ ተለዩ ሃይማኖቶች ተቆጥረዋል።
[[ስዕል:Kaliposter1940s.jpg|
[[ስዕል:Yajnavalkya and Janaka.jpg|400px|thumb|left|700 ዓክልበ. አካባቢ ተመላሽ ትስብዕት (ሰርምሳረ) መጀመርያው ያስተማረው ፋላስፋ ያጅናቫልካ]]
ከ700
{{መዋቅር-ሃይማኖት}}
|