ከ«የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
ፉቅርና ሰላም
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
መስመር፡ 1፦
'''የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ኃይማኖት ተከታዮች በተለይም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን፣ ኢየሱስ ክርስቶስ በ፴ ዓ/ም በፈለገ ዮርዳኖስ በመጥምቁ ዮሐንስ እጅ በዮርዳኖስ ባሕር የተጠመቀበትን ዕለት የሚያስታውሰው፣ ኤጲፋንያ በመባልም የሚታወቀው ደማቅ በዓል ነው። መገለጥ፣ መታየት ማለት ነው። የኢየሱስ ክርስቶስ ጥምቀት ታሪክ የሚገኘው በማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፫ ቁ ፲፫–፲፯ ውስጥ ነው።
'''የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን''' ከአምስቱ የኦርየንታል (ምስራቃዊ) [[ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ]] አብያተ ክሪስቲያናት አንዱ ነው። [[ኢትዮጵያ]] የ[[ክርስትና]]ን እምነት ከተቀበለችበት ከ[[4ኛው መቶ ክፍለ ዘመን]] ጀምሮ እስከ [[ጥር 7|ጥር ፮]] ቀን [[1943|፲፱፻፵፫]] ዓ.ም (1951 እ.ኤ.አ.) ድረስ [[የእስክንድርያ ኮፕት ቤተ ክርስቲያን]] ክፍል ነበር። በ፲፱፻፵፫ ዓ.ም ግን የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ ሊቀ ጳጳስ [[አቡነ ባስልዮስ]] ከ[[እስክንድርያ ፓትርያርክ]] [[አቡነ ዮሳብ 2ኛ]] የጵጵስና ማዕረግ ተቀበሉ። ኢትዮጵያም፤ ከዚያን ጊዜ ጀምሮ እራሷን የቻለች ሆነች። ወደ ፶፭-፷ ሚሊዮን የሚቀርቡ ምእመናን ሲኖሩት ከምሥራቃዊ ኦርቶዶክስ አብያተ ክርስቲያናት ሁሉ ትልቁ ነው።
 
በአገራችን፣ ጥር ፲ ቀን፣ በከተራ፣ በገጠር ወራጅ ውሃ የሚከተርበት፣ ታቦታት ከየአቢያተ ክርስቲያናቱ በዓሉ ወደሚከበርበት ቦታ በምዕመናን ታጅበው በዘፈንና በሆታ ይሄዳሉ። እዚያም በየተዘጋጀ[አቡነ ባስልዮስ]] ከ[[እስክንድርያ ፓትርያርክ]] [[አቡነ ዮሳብ 2ኛ]] የጵጵስና ማዕረግ ተቀበሉ። ኢትዮጵያም፤ ከዚያን ጊዜ ጀምሮ እራሷን የቻለች ሆነች። ወደ ፶፭-፷ ሚሊዮን የሚቀርቡ ምእመናን ሲኖሩት ከምሥራቃዊ ኦርቶዶክስ አብያተ ክርስቲያናት ሁሉ ትልቁ ነው።
 
== በታሪክ ==