ከ«አረመኔ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
አንድ ለውጥ 331741 ከ71.202.72.224 (ውይይት) ገለበጠ |
No edit summary |
||
መስመር፡ 1፦
▲አለመኔ ማለት ከሰው የተፈጥሮ ባህሪ የተለየ ጨካኝነትን ያመለክታል. ለምሳሊ ያህል ሂትለርን፣ መንግስቱ ኃይለማርያምን መጥቀስ ይቻላል፡፡ ሂትለር በብዙ መቶ ሺህ የሚቆጠሪ ይሁዶችን በግፍ እንደጨፈጨፈ ሁሉ፣ መንግስቱ ኃይለማርያም በበኩሉ በርካታ ኢትዮጵያዊያንን ለሞት የዳረገ፣ በርካታዎችን ለስደት የዳለገ አረመኔ መሪ ነው።
በ[[ሃይማኖት]] በኩል ደግሞ «አረመኔ» ማለት ከ[[ማየ አይኅ]] ቀጥሎ አሕዛብ በምድር ላይ ከመስፋፋታቸው ጀምሮ ያመኑባቸው የ[[ጣዖት]] ሃይማኖቶች ማለት ነው። እስከ ዛሬም ድረስ በዓለም «አብርሃማዊ» ሃይማኖት ([[ክርስትና]]፣ [[እስልምና]]፣ [[አይሁድና]]) የማያምኑት፣ በብዙ አማልክት የሚያምኑት ሰዎች «አረመኔ» ይባላሉ። በነዚህ ሃይማኖቶች ብዙ ጊዜ ደም ይጠጣል፣ ከእንስሳ ሆድቃ ምልክት ይፈለጋል፣ ወዘተርፈ።
[[መደብ:ሃይማኖት]]
|