ከ«አቤ ጉበኛ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
ሎሌ፦ መያያዣዎች ወደ 2 ልሳናት አሁን በWikidata ገጽ d:q2820823 ስላሉ ተዛውረዋል።
No edit summary
መስመር፡ 1፦
የአቤ ጉበኛ ቤተሰቦች ይስማላ ጊወርጊስ ጉግ በመምትባል ቦታ ይኖራሉ
[[Image:Abe2.jpg|thumb|አቤ ጉበኛ]]
 
'''አቤ ጉበኛ''' ([[1925|፲፱፻፳፭]] ዓ/ም በ[[ባሕር-ዳር]] አካባቢ፣ [[ይስማላ]] [[ጎጃም]] ተወልደው - [[1972|፲፱፻፸፪]] ዓ/ም [[አዲስ አበባ]] ላይ አረፉ። ባለቅኔ፤ ደራሲና ገጣሚ የነበሩት አቤ ጉበኛ በስድስት ዓመት ፊደል ቆጥረው ንባብ ከተማሩ በኋላ [[የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን]] ትምህርት ሲከታተሉ ቆዩ። ከዚያም ወደ [[ደንጎላ]] ሄደው በ[[ቢትወደድ መንገሻ ጀምበሬ]] ትምህርት ቤት የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን አጠናቀው ወደ [[አዲስ አበባ]] በመምጣት የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን አረናቀዋል።