ከ«ግዕዝ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary Tag: Mobile app edit |
|||
መስመር፡ 2፦
'''ግዕዝ''' ፡ በ[[አፍሪካ ቀንድ]] ፡ በ[[ኢትዮጵያ]]ና ፡ በ[[ኤርትራ]] ፡ በጥንት ፡ የተመሠረተና ፡ ሲያገለግል ፡ የቆየ ፡ ቋንቋ ነው። የግዕዝ ፡ አመጣጥ ፡ በግምት ፡ የዛሬ ፡ ፫ ፡ ሺህ ፡ ዓመት ፡ ከ[[የመን (አገር)|የመን]] ፡ እና ፡ ደቡብ ፡ አረቢያ ፡ በመነሣትና ፡ [[ቀይ ባሕር|ቀይ ፡ ባሕር]]ን ፡ በመሻገር ፡ ሰሜን ፡ ኢትዮጵያ ፡ ውስጥ ፡ ከሰፈሩ ፡ የተለያዩ ፡ የሳባውያን ፡ ነገዶች ፡ ቋንቋና ፡ በጊዜው ፡ ሰሜን ፡ ኢትዮጵያ ፡ ይነገሩ ፡ በነበሩ ፡ ቋንቋዎች ፡ ዘገምተኛ ፡ ውኅደት ፡ ነው።<ref name="አንበሴ">ዶ/ር ፡ አንበሴ ፡ ተፈራ ፣ «[http://cms.education.gov.il/NR/rdonlyres/9D9F5A60-082D-4DDD-9853-A669B5B9C9E5/132239/Safa.PDF የኢትዮጵያ ፡ ብሔረሰቦችና ፡ ቋንቋዎቻቸው ፡ አጭር ፡ ቅኝት]»</ref> በ[[አክሱም መንግሥት|አክሱም ፡ መንግሥት]]ና ፡ በኢትዮጵያ ፡ መንግሥት ፡ መደበኛ ፡ ቋንቋ ፡ ነበር።
ግዕዝ ፡ ከአማርኛና ፡ ሌሎች ፡
ቋንቋው ፡ [[የሴማዊ ቋንቋዎች|የሴማዊ ፡ ቋንቋዎች]] ፡ አባል ፡ እየሆነ ፡ በ[[ደቡብ ሴማዊ|ደቡብ ፡ ሴማዊ]] ፡ ቅርንጫፍ ፡ ውስጥ ፡ ይካተታል። ደቡብ ፡ ሴማዊ ፡ በመባሉ ፡ ግዕዝ ፡ የ[[ሣባ (የአረቢያ ግዛት)|ሣባ]] ፡ ቋንቋ ፡ ቅርብ ፡ ዘመድ ፡ ነው። ግዕዝ ፡ የተጻፈው ፡ በ[[ግዕዝ ፊደል|ግዕዝ ፡ ፊደል]] ፡ [[አቡጊዳ]] ፡ ነው። ይህም ፡ ፊደል ፡ ደግሞ ፡ ዛሬ ፡ ለ[[አማርኛ]] ፣ ለ[[ትግርኛ]] ፡ እና ፡ ለሌሎችም ፡ ቋንቋዎች ፡ ይጠቀማል። በመላውም ፡ የአፍሪቃ ፡ አህጉር ፡ ውስጥ ፡ የመጀመሪያውና ፡ ብቸኛ ፡ አፍሪቃዊ ፡ የራሱን ፡ ፊደላት ፡ የያዘ ፡ ቋንቋ ፡ ሲሆን ፣ በዓለምም ፡ ላይ ፡ ዋናና ፡ የስልጣኔ ፡ አራማጅ ፡ ከሚባሉት ፡ ቋንቋዎች ፡ አንዱ ፡ ነው።
|