ከ«የኖቪባዛር ሳንጃክ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
መስመር፡ 10፦
 
=== የቤርሊን ጉባኤ (1870 ዓም) ===
[[ስዕል:Sanjak_of_Novibazar.png|thumb|300px|በ1870 ዓም የነበረው ሁኔታ]]
በ1870 ዓም በተካሄደው ቤርሊን ጉባኤ፣ የኦስትሪያ-ሀንጋሪ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንድራሢ የቦስኒያና ሄርጸጎቪና ክፍላገር በኦስትሪያ ሠራዊት ከመያዝ በላይ፣ የአውስትሪያ ወታደሮች በኖቪባዛር ሳንጃክ ውስጥ እንዲቆዩ መብቱን አገኘላቸው። ነገር ግን እነዚህ ግዛቶች በስም የኦቶማን ክፍላገሮች ሆነው ቀሩ። በተጨማሪ፣ የኖቪባዛር ሳንጃክ ከሰርቢያና ሞንቴኔግሮ ግዛቶች መካከል በመቀመጡ እንደ ጠቀሜታ ተቆጠረ። እንዲሁም በዚያ ያሉት የኦስትሪያ ወታደሮች መንገድ ወደ ሳሎኒካ ለመክፈት እንደጠቀሙ በኦስትሪያ ባለሥልጣናት ዘንድ ይነገር ነበር።<ref>{{Cite book|last=Albertini|first=Luigi|title=The Origins of the War of 1914|others=Volume I|publisher=Oxford University Press|year=1952|page=19}}</ref>  <ref name="Albertini 1952 33">{{Cite book|last=Albertini|first=Luigi|title=The Origins of the War of 1914|others=Volume I|publisher=Oxford University Press|year=1952|page=33}}</ref>