ከ«ሙሴ ቀስተኛ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥ adding note and reference |
add reference picture |
||
መስመር፡ 12፦
‘የባሕላዊ ቅርስ ሽግግር’ በካዛንችስ፣ አዲስ አበባ የታሪካዊ ቤት አርዕያዊ ጥገና’ (እንግሊዝኛ “Cultural Heritage Promotion” An exemplary restoration of a historic building in Kasainchis, Addis Abeba, Ethiopia (Addis Abeba November 2005) በሚል ዕትም ላይ በሠፊው፤- በአድዋ ጦርነት ተማርከው ወደ አዲስ አበባ የመጡት የጣልያን ወጥቶ አደሮች አብዛኞቹ በግንባታ እና የመንገድ ሥራ መስክ ተሰማርተው እንደነበር ይገልጽና ሙሴ ቀስተኛም ከነዚህ አንዱ እንደነበር ያረጋግጥልናል።
ይኼው ዕትም ሙሴ ቀስተኛ [[የካቲት ፳፫]] ቀን [[1904|፲፱፻፬]] የተመረቀውን<gallery>
ይኼው ዕትም ሙሴ ቀስተኛ [[የካቲት ፳፫]] ቀን [[1904|፲፱፻፬]] የተመረቀውን የ[[ገነተ ጽጌ መናገሻ ቅዱስ ጊዮርጊስ]] ቤተ ክርስቲያንን ዕቅድ የነደፈው መሐንዲስ እንደነበረ እና በ[[1930|፲፱፻፴]] ዓ/ም የታተመው “በምሥራቅ አፍሪቃ የጣልያን ግዛት” መምሪያ (ጣልያንኛ፣ guida del’Africa Orientale Italiana, Milano, Consociazione Turistica Italiana, 1938) ሕንጻውን በማሞገስ እንደተነተነው አስቀምጦታል።<ref> “Cultural Heritage Promotion” An exemplary restoration of a historic building in Kasainchis, Addis Abeba, Ethiopia (Addis Abeba November 2005) p12</ref> ሆኖም የቤተ ክርስቲያኑን ዕቅድ የነደፈው መሐንዲስ የ[[ግሪክ (አገር)|ግሪክ]] ተወላጁ እንደነበረና ሙሴ ቀስተኛ የቤተ ክርስቲያኑን ግንባታ ተኮናትሮ የሠራ እንደሆነ ሌሎች ታሪካዊ ዘገባዎች ይገልጻሉ። ቀስተኛ ከዚህም ሕንጻ ሌላ በ[[1902|፲፱፻፪]] ዓ/ም የተመረቀውን ዘመናዊ የ'አቢሲኒያ ባንክ' ሕንጻ [[ኢጣልያ]]ዊው መሐንዲስ ቫውዴቶ (Vaudetto) ባዘጋጀው ንድፍ መሠረት ሙሴ ቀስተኛ እንደሠራው [[ሪቻርድ ፓንክኸርስት]] ዘግቦታል።▼
https://en.wikipedia.org/wiki/File:Katedr%C3%A1la_sv._Ji%C5%99%C3%AD.jpg
▲
==የፋሽሽት ወረራ ዘመን==
|