ከ«ቤላ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
upload a photo
መስመር፡ 1፦
'''ቤላ'''፤ የሰፈር (ቪሌጅ) ስም በ[[አዲስ አበባ]] ዉስጥ በየካ ክ/ከተማ የሚገኝ ሲሆን ከ[[ስድስት ኪሎ]] አልፈዉ ወደ [[ፈረንሳይ ለጋሲዮን]] የሚሄደዎን መንገድ ትተዉ የሚገኝ ሲሆን አብዛኛዉ አካባቢም የመኖሪያ ቤቶች ያሉበት ነው። ቀበና ፤ ፈረንሳይ ለጋሲዮን፤ ሚኒሊክ የተባሉት መዳረሻዎች የሚያዋስኖት ሲሆን በወረዳ እና በቀበሌዎች(06፣11፣128፣19፣21) ተከፋፍሎም እንዲሁም በአጠቃላይ ዳገታማ እና ተራራማ አካባቢ ነዉ፡፡ መጠሪያ ስሙን ከ[[ጣልኛ|ጣሊያን ቋንቋ]] ቆንጆ የሚልም ትርጎሜ ይመሳሰላ፡፡ እንደ [[ጣልያን]] ኤምባሲ፣የ[[ጀርመን]] ኤምባሲ፤ ፣ ህብረት ፍሬ ት/ቤት፤ የመከላከያ ሆስፒታል፡ የሚገኙ ሲሆን ወጣ ብሎም፤ ደብረ ዕንቁ ልደታ ለማሪያም ፤ የአንድ ክፍለ ዘመን እድሜ ያለው የአቡነ ገብረመንፈስ ቅዱስ(አቦ) ቤ/ክርስቲያኖች፤ እንዲሁም መስኪድ እና የሌሎች እምነቶችም የሃይማኖት ቦታዎች በአቅራቢያው ይገኛሉ።<nowiki>[[File:Bella sefer photo.jpg|thumb|The picture shows part of  Bella and alongside a football field with its typical road and houses.]]</nowiki>[[c:File:Bella_sefer_photo.jpg|https://commons.wikimedia.org/wiki/File%3ABella_sefer_photo.jpg]][[ስዕል:The_Bridge_over_Kebena_river.png|thumb|The Bridge over Kebena river]] ቤላ የቀበና ድልድይ 1937/….እንዲሁም ከጦርነቱ በኋላ በ[[1942 እ.ኤ.አ.]] በ[[ኢትዮጵያ]] እና በጥሊያን መንግስት መካከል የነበረው የረጅም ዘመን ወዳጅነት ሲቀጥል፣ ጥሊያኖች ከምንሊክ ዘመን ጀምሮ አንኮብር ላይ የነበረውን የኤምባሲ ጽህፈት ቤታቸውን ወደ ቤላ አዘዋውረው ዘመናዊ ህንጻ ገንብተው አዲስ የዲፕሎማቲክግንኙነት ጀመሩ።ጀመሩ::
 
[[መደብ:አዲስ አበባ]]
ከ «https://am.wikipedia.org/wiki/ቤላ» የተወሰደ