ከ«ቤላ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
ቤላ የቀበና ድልድይ 1937 ፣ፎቶ
No edit summary
መስመር፡ 1፦
ቤላ፤ የሰፈር(ቪሌጅ) ስምስምhttps://en.wikipedia.org/wiki/Ethiopia በአዲስ አበባአበባhttps://tools.wmflabs.org/geohack/geohack.php?pagename=Addis_Ababa&params=9_1_48_N_38_44_24_E_type:city(2757729) ዉስጥ በየካ ክ/ከተማ የሚገኝ ሲሆን ከ ስድስት ኪሎ አልፈዉ ወደ ፈረንሳይ ለጋሲዮን የሚሄደዎን መንገድ ትተዉ የሚገኝ ሲሆን አብዛኛዉ አካባቢም የመኖሪያ ቤቶች ያሉበት ነዉ፡፡ ቀበና ፤ ፈረንሳይ ለጋሲዮን፤ ሚኒሊክ የተባሉት መዳረሻዎች የሚያዋስኖት ሲሆን በወረዳ እና በቀበሌዎች(06፣11፣128፣19፣21) ተከፋፍሎም እንዲሁም በአጠቃላይ ዳገታማ እና ተራራማ አካባቢ ነዉ፡፡ መጠሪያ ስሙን ከጣሊያን ቋንቋ ቆንጆ የሚልም ትርጎሜ ይመሳሰላ፡፡ እንደ ጣሊያን ኤምባሲ፣የጀርመን ኤምባሲ፤ ፣ ህብረት ፍሬ ት/ቤት፤ የመከላከያ ሆስፒታል፡ የሚገኙ ሲሆን ወጣ ብሎም፤ ደብረ ዕንቁ ልደታ ለማሪያም ፤ የአንድ ክፍለ ዘመን እድሜ ያለው የአቡነ ገብረመንፈስ ቅዱስ(አቦ) ቤ/ክርስቲያኖች፤ እንዲሁም መስኪድ እና የሌሎች እምነቶችም የሃይማኖት ቦታዎች በአቅራቢያዉ ይገኛሉ፡[[ስዕል:The_Bridge_over_Kebena_river.png|thumb|The Bridge over Kebena river]]''ቤላ የቀበና ድልድይ 1937/….እንዲሁም ከጦርነቱ በኋላ በምዕራባውያን አቆጣጠር በ1942 በኢትዮጳያ እና በጥሊያን መንግስት መካከል የነበረው'' የረጅም ዘመን ወዳጅነት ሲቀጥል, ጥሊያኖች ከምንሊክ ዘመን ጀምሮ አንኮብር ላይ የነበረውን የኤምባሲ ጽህፈት ቤታቸውን ወደ ቤላ አዘዋውረው ዘመናዊ ህንጻ ገንብተው አዲስ የዲፕሎማቲክግንኙነት ጀመሩ።''Ye Belaa Lejoch facebook page with Melat Wasihun and 6 others.-December 2, 2014 •''
ከ «https://am.wikipedia.org/wiki/ቤላ» የተወሰደ