ከ«መቀሌ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
City
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
City
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
መስመር፡ 21፦
| east_west = E
}}
'''መቀሌ''' ([[ትግርኛ]]፦ መቐለ) የ[[ትግራይ]] ክልል [[ዋና ከተማ]] ናት። ከ[[አዲስ አበባ]] 783 ኪ.ሜ. ወደ ሰሜን ትገኛለች። ከ150,000 አስከ 250,000 የሚገመት የሕዝብ ብዛት ስላላት ከሰሜን [[ኢትዮጵያ]] ትልቁትልቋ ከተማ ያደርጋታል። መቐለ ለ[[ዮሐንስ ፬ኛ]] ዋና ከተማ በመሆን በ[[19ኛው ክፈለ ዘመን]] ነው የተመሠረተችው። መቐለ [[ኢትዮጵያ]] ውስጥ ከሚገኙት ከተሞች በንግድና ትምህርታዊ ማዕከላዊነትዋ ትታወቃለች። እጅግ ታላቅና ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ በታላቁ አፍሪካዊ ጄነራል ራስ አሉላ አባ ነጋ የተሰየመ [[መቀሌ አሉላ አባ ነጋ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ|አየረ ማረፊያ]] አላት። በተጨማሪም እንደነ መስፍን ኢንዱስትርያል፣ መሰቦ ሲሚንቶ፤ታላላቅ ፋብሪካዎችና ዩኒቨርሲቲ መቐለም በከተማዋ ይገኛሉ።
<gallery>
ስዕል:Mekele1890.jpg| መቀሌ (1890 ዓ.ም.)