ከ«ኦሮምኛ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥNo edit summary |
No edit summary |
||
መስመር፡ 1፦
'''ኦሮሚኛ''' ወይም ''አፋን ኦሮሞ'' በአፍሪካ ደረጃ ከአረብኛ እና ሃውሳ ቀጥሎ በብዛት የሚነገር ቋንቋ ነው። 263,000 የሚደርሱ ተናጋሪዎች በ ጎረቤት ሃገሮች [[ሶማሊያ]] እና [[ኬኒያ]] እንዳሉ ታውቋል። በአጠቃላይ ከ 25 ሚሊዮን በላይ ተናጋሪዎች በ ኢትዮጲያ እና በኬኒያ ይገኛሉ። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ቋንቋውን ለመጻፍ የሚጠቀመው [[የላቲን ፊደል]] ነው። ኬንያ ውስጥ የኣሉት ኦሮሞዎች ኦርማ በሚባል የነገድ ስም ይታወቃሉ።
{{የኢትዮጵያ_መረጃ}}
|