ከ«መቀሌ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
መቐለ is the correct Name
የ2601:140:8000:CFEC:F127:394E:9CD4:BE8ን ለውጦች ወደ Elfalem እትም መለሰ።
መስመር፡ 1፦
{{የቦታ መረጃ
| ስም = መቐለመቀሌ
| ኗሪ_ስም = መቐለ
| ቦታ_ዓይነት = ከተማ
| ስዕል = Mekele_Street.jpg
| ስዕል_መግለጫ = መቐለመቀሌ
| ክፍፍል_ዓይነት = አገር
| ክፍፍል_ስም = {{flag|ኢትዮጵያ}}
መስመር፡ 10፦
| ክፍፍል_ስም2 = [[ትግራይ ክልል]]
| ክፍፍል_ዓይነት3 = ዞን
| ክፍፍል_ስም3 = መቐለመቀሌ ልዩ ዞን
| ከፍታ = 2,084 ሜ.
| ሕዝብ_ጠቅላላ = 169,207
መስመር፡ 21፦
| east_west = E
}}
'''መቐለመቀሌ''' ([[ትግርኛ]]፦ መቐለ) የ[[ትግራይ]] ክልል [[ዋና ከተማ]] ናት። ከ[[አዲስ አበባ]] 783 ኪ.ሜ. ወደ ሰሜን ትገኛለች። ከ150,000 አስከ 250,000 የሚገመት የሕዝብ ብዛት ስላላት ከሰሜን [[ኢትዮጵያ]] ትልቁ ከተማ ያደርጋታል። መቐለ መቀሌ ለ[[ዮሐንስ ፬ኛ]] ዋና ከተማ በመሆን በ[[19ኛው ክፈለ ዘመን]] ነው የተመሠረተችው። መቐለ መቀሌ [[ኢትዮጵያ]] ውስጥ ከሚገኙት ከተሞች በ ንግድና ትምህርታዊ ማዕከላዊነትዋ ትታወቃለች። እጅግ ታላቅና ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ በታላቁ አፍሪካዊ ጄነራል ራስ አሉላ አባነጋ የተሰየመ [[መቀሌ አሉላ አባ ነጋ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ|አየረ ማረፊያ]] አላት። በተጨማሪም እንደነ መስፍን ኢንዱስትርያል፣ መሰቦ ሲሚንቶ፤ታላላቅ ፋብሪካዎችና ዩኒቨርሲቲ መቐለም በከተማዋ ይገኛሉ።
<gallery>
ስዕል:Mekele1890.jpg| መቀሌ መቐለ(1890 ዓ.ም.)
</gallery>