ከ«የቅሌምንጦስ ስነ ጽሑፍ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
No edit summary |
||
መስመር፡ 5፦
ታሪኩ እንደሚመሰክረው፣ ቅሌምንጦስ የሮሜ ከተሜ ሲሆን፣ በአንዱ ዓመት በ[[ቄሣር]] [[ጢባርዮስ]] ዘመን ውስጥ፣ የሚከተለው ወሬ እስከ ዓለም ዳርቻዎች ድረስ በአፍ ቶሎ ተስፋፋ፦
:«በ[[ይሁዳ]] ክፍላገር ውስጥ፣ ከዚሁ
በዚያው ዓመት ከይሁዳ ወደ ሮሜ የደረሰው ሰው ሁሉ እንዲህ አይነት ወሬ ስለ ደገመው፣ በተለይም በቅንነት እንጂ በጠማማነት እንዳልተናገሩ ስለ መሠላቸው፣ የሮሜ ኗሪዎች ከነቅሌምንጦስ እጅግ ሲገርሙ፣ በዓመቱም ውስጥ [[ባርናባስ]] የተባለው የኢየሱስ ደቀ መዝሙር በሮሜ ደርሶ በአደባባይ ስለክርስቶስ አዋጀ፣ እንዲህ ብሎ፦
:«ስሙኝ፣ እናንተ የሮሜ ዜጎች ሆይ። የእግዚአብሔር ልጅ አሁንም በይሁዳ ክፍላገር አለ፤ ለሚሰሙትም ሁሉ የዘለዓለማዊ ሕይወት ተስፋ ቃል ይሰጣል፤ ሆኖም ተግባሮቹን እንደ ላከውም፣ እሱም እግዚአብሔር አብ፣ ፈቃድ መሠረት ለማስተዳደር አስፈላጊ ይሆንበታል። ስለዚህ ከክፋት ወደ በጎነት፣ ከኅልፈታዊ ወደ ዘላቂው ዞራችሁ፣ አንድ አምላክ ብቻ፣ የሰማይና የምድር ገዥ መኖሩ፣ በጽድቅ ዓይኖቹ ፊት እናንተ ኃጥአን በእርሱ ዓለም መኖራችሁን፣ እወቁ። ብትቀይሩ ግን እንደ ፈቃዱም ብትሠሩ እንደ ሆነ፣ እንግዲህ ወደ መጪው ዓለም መጥታችሁ፣ ሕያዋን ሆናችሁ፣
ከሮሜ ሕዝብ አንዳንዱ ባርናባስን ቢከራክረው ቅሌምንጦስ ግን ሰምቶት በመከታው ድምጹን አነሣ። ከጊዜ በኋላ ባርናባስ ወደ ይሁዳ ተመለሰና ቅሌምንጦስ ደግሞ በተረፈ ለመረዳት እራሱ ወደ ይሁዳ ተጓዘ። እዚያ ስምዖን ጴጥሮስን አገኝቶ አሁን ከ[[ትንሳኤ]] በኋላ ስለ ሆነ ጴጥሮስ ስለ ኢየሱስ ስብከት፣ ስቅለትና ዕርግት ለቅሌምንጦስ አስረዳ።
ከዚያ በኋላ ስምዖን ጴጥሮስ ከሌሎች ሃይማኖታዊ ንቅናቄ መሪዎች በተለይም ከ[[ስምዖን ጠንቋዩ]] ጋር እያከራከረ ቅሌምንጦስ ይሰማል። ይህም ስምዖን በ[[ሐዋርያት ሥራ]] ፰፤፱ የተጠቀሰው ጠንቋይ ሲሆን፣ በነዚህ ጽሑፊች መሠረት
ቅሌምንጦስ በልጅነቱ በሮሜ ከቤተሠቡ ተለይቶ ነበር፤ ክርስቲያን ከሆነ በኋላ ግን ከጴጥሮስ ጋራ በ[[ሜዲቴራኔያን ባህር]] ዙሪያ [[ወንጌል]]ን እየሰበኩ በእግዜር ፈቃድ እናቱን፣ ወንድሞቹንና በመጨረሻ አባቱን በሕይወታቸው አገኟቸው።
|