ከ«ጎጃም ክፍለ ሀገር» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
No edit summary |
||
መስመር፡ 1፦
{{
'''ጎጃም''' በሰሜን ምራብ [[ኢትዮጵያ]] የሚገኝና በ[[አባይ ወንዝ]] ተከቦ የሚገኝ [[ባህር ዳር]]ን [[ፍኖተ ሰላም]]ን አገው ምድርን መተከልን ፓዊ ቆላ-ደጋዳሞትን፣ አቸፈርን [[ደብረ ማርቆስ]]ን ሞጣና ብቸና አውርጃዎች እና በነዚ ውስጥም ከ 35 በላይ ወረዳዎችን ይዞ የሚገኝ የራሱ ስርዎ መንግስት የነበረው ከፍለ-ሃገር ነው። ጎጃም ውስጥ ኣሉ ከሚባሉት ከተሞች እንደ ባህርዳር ፡ ደብረ ማርቆስ ፡ፍኖተሰላም ፡ቡሬ ፡ኮሶበር ፡ ዳንግላ ፡ቻግኒ ፡ ኣዴት ፡ መራዊ ፡ ሞጣ፡ ቢቸና፡ ደጀን ይገኙበታል ፡፡
|