ከ«ቁርአን» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
Removing Link GA template (handled by wikidata)
No edit summary
መስመር፡ 1፦
[[ስዕል:Quran cover.jpg|thumb|upright|የተዋበ የአረብኛዉ ቁርአን ሽፋን]]
'''ቅዱስ ቁርአን''' ወይንም '''ቁርአን''') የመሃከለኛዉ አለም የ[[እስልምና]] የ[[ቅዱስ መጽሃፍ]] ወይም የ[[እምነት ጽሁፍ]] ነዉ፣ በዚህም ትምህርት ይህ ጽሁፍ የመጣዉ በ[[አላህ]] ፈቃድ ቃሉን በ[[ጂብሪል]] አማካኝነት ለ[[ነብዩ ሙሀመድ]] የወረደ የአላህ ቃል ነው። ቅዱስ ቁርአን ለመጀመርያ ጊዜ በ[[አረብኛ]] ነበር የተጻፈዉ። አላህ ለቁራን ቃል ገብቶለታል እሱም ማነም ሰዉ መበረዝ እንደማይችል እና ማነም ሰዉ ቃሉን ቀይሮ ህጉን ሊአሳስት እንደማይችል ነዉ። አላህ ሁልጊዜም ከመበረዝ የሚጠብቀዉ በአለም ላይ ያለ ብጨኛብቸኛው መስሃፍመጽሃፍ ነዉ። ይሀም በ[[አማርኛ]] የተተረጎመ ቁርዓን ነዉ።
 
ቁርአን ሰዎች እና [[አጋንንት]] እንኳ ቢሰበሰቡ የሱብ ተመሳሳይ አንቀጽ ወይም [[አረፍተ ነገር]] ማምጣት ይችሉ እንደሆነ ይሞክሩ በማለት ተአምረኛነቱን እና እውነተኛነቱን አረጋግጧል።