ከ«ማካ ሞንግ ሩዋድ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 3፦
የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት፣ ከ503 ዓክልበ. ጀምሮ (ድሮ አቆጣጠር) የማካ አባት [[አይድ ሩዋድ]]፣ [[ዲጦርባ]] እና [[ኪምባይጥ]] በስምምነት እያንዳንዱ ዙፋኑን በየ፯ቱ ዓመታት እንዲፈራርቁ ወሰኑ። እንዲሁም ሦስቱ ነገሥታት እያንዳንዱ ለ፫ ጊዜ የ፯ ዓመታት ዘመኖች ነበሩዋቸው፤ ይህም 63 ዓመታት ፈጀ።
 
አይድ ሩዋድ ግን ዓርፎ እንደገና ፈንታው በደረሰበት ወቅት በ440 ዓክልበ. ሴት ልጁ ማካ ሞንግ ሩዋድ ስለ ዙፋኑ ይግባኝ አለች። (በ''[[ሌቦር ጋባላ ኤረን]]'' በአንዱ የድሮ ግጥም ያ ከ[[ክርስቶስ]] ልደት 450 ዓመታት በፊት ወይም 442 ዓክልበ. አካባቢ እንደ ነበር ያረጋግጣል።) ይች ማካ ዲጦርባን በውግያ ገደለች፣ የተረፈውንም ንጉሥ ኪምባይጥን አገባችው። ከዚያ ኪምባይጥና ማካ አብረው ለ፯ ዓመታት ነገሡ፤ ኪምባይጥም በ433 ዓክልበ. አርፎ ከፍተኛ ንግሥት ማካ ለብቻዋ ሌላ ፯ አመታት ነገሠች። በ426 ዓክልበ. [[ሬክታይድ ሪግዴርግ]] ገደላትና ለንጉሥነቱ ተከተላት።
 
{{መዋቅር-ታሪክ}}