Content deleted Content added
መስመር፡ 12፦
ምንም የብር ዋጋ ባይከፍልም፣ ዋጋው ለዘለቄታ ለፊተኞቹ ትውልዳት የሚያንቡ ትምህርቶች በማቅረብ ለአማርኛ ተናጋሪዎች መዝገበ ዕውቀት ጠቃሚ መሣርያ እንዲሆን በማድረግ የሚሰጥ ክብር ነው።
 
ከጥቂት መቶ አስተዋጽኦች በኋላ ማንም አቅራቢ ደግሞ መጋቢ (አድሚን) ሊደረግ ይቻላል። በ፲ ዓመታት ላይ ግን ከጥቂት ሰዎች በቀር አብዛኞቹ እስከዚህ አነስተኛ መጠን ድረስ አልቆየም።አልቆዩም። ስለዚህ እባካችሁ አስቡበትና ምናልባት ስለ ዕውቀት መጻፍ የሚወድድ ሰው/ የምትወድድ ቢያውቁ ያሳስቡት!
 
*[http://am.wikipedia.org/wiki/Special:CategoryTree?target=ዋና&mode=all&dotree=Show+Tree የመደቦች ዛፍ]