ከ«ኣበራ ሞላ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
መስመር፡ 116፦
ከእዚህ በላይ ለተዘረዘሩትና ሌሎችም ለኢትዮጵያ ስለ ኣደረጉት ኣስተዋጽዖ በተለይ ለፕሮፌሰር ፓንክኸረስት እግዜር ውለታቸውን ይስጥልን። [http://ethiopianamericanforum.com/index.php?option=com_content&view=article&id=257:aksum-obelisk-revisited] ጣልያኖች የ[[ኣድዋ]]ን ድል ለመበቀልና [https://www.youtube.com/watch?v=2Itp4xvDNgc&feature=player_embedded] ኢትዮጵያ በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ጣልያንን ለሁለተኛ ጊዜ ስለ ኣሸነፈች ተበሳጭችተው ሓውልቱ ላይ ቢንጠላጠሉም [http://web.peacelink.it/afrinews/75_issue/p11.html] ከኣክሱም የወሰዱትን ሓውልት ሌላ ትውልድ ኣስመልሷል። [http://ethiopiaonline.net/obelisk/] [http://www.linkethiopia.org/guide-to-ethiopia/the-pankhurst-history-library/dr-vincenzo-francaviglia-and-the-re-erection-of-the-great-aksum-obelisk/] [http://www.tadias.com/08/02/2008/pankhursts-memories-of-the-aksum-obelisk-issue/] [http://nazret.com/blog/index.php/2008/09/07/ethiopia_axum_town_residents_award_meles] [http://ethiopianamericanforum.com/index.php?view=article&id=671:december-30-2013&tmpl=component&print=1&page=] [http://books.google.com/books?id=KvXpBAAAQBAJ&pg=PT765&lpg=PT765&dq=Dr.+Aberra+Molla&source=bl&ots=--zz8kODT4&sig=MG0ZrM5LLBxEW_wYdK-iYl6rZmM&hl=en&sa=X&ei=VOxTVLSiJoilyQTvt4CoCg&ved=0CC4Q6AEwAzge#v=onepage&q=Dr.%20Aberra%20Molla&f=false] ታሪኩ እንዳይጠፋ ኣንድ ቦታ መጻፍ ተገቢ ነው። ግዙፍ፣ ታዋቂና ተደናቂ የዓለም ቅርስ [http://whc.unesco.org/en/list/15] እንጂ ጉራም ኣይደለም። [http://en.advisor.travel/poi/Obelisk-of-Axum-18986] ይህ ሲደረግም በየተባበሩት መንግሥታት ስምምነት መሠረት ይኸን ትልቅ ቅርሷን [http://www.africaniea.org/magnificent_aksum.html] ለማስመለስ ለዓመታት ስትታገል ኢትዮጵያን የረዳት መንግሥት ኣልነበረም። [http://www.ethioscoop.com/ethiopian-articles/3818-obelisk-of-axum.html] [http://www.abovetopsecret.com/forum/thread377718/pg1] የተባበሩት መንግሥታት የትምህርት የሳይንስና የባህል ድርጅት እንኳን ሓውልቱን መብረቅ ከመታው በኋላ ለኢትዮጵያ ይመለስ ኣላለም። [http://web.peacelink.it/afrinews/75_issue/p11.html] ማንም ኣያስገድደንም ብለው የዓለም ሕዝብ ላይ ሲቀልዱ የነበሩትን ጣልያኖች [http://articles.baltimoresun.com/2001-08-05/news/0108040051_1_obelisk-ethiopians-mussolini] ኣንድ ሰው ሊያስመልሰውና እንደሚዋረዱ ኣስጠንቅቆ ሓውልቱን ከማስመለስ በስተጀርባ ትምህርትነትም ኣሉት። ጣልያኖች የኣክሱምን ሓውልት ዘርፈው ከ፷፱ ዓመታት በኋላ በ፲፱፻፺፰ ዓ.ም. የመለሱት እንዳይዋረዱ እንጂ ወድደው ኣይደለም። [http://am.advisor.travel/poi/yaakesume-hhawelete-18986] ጣልያኖች የተሰጣቸውን በጎ ፈቃድ [http://www.ethiopic.com/heritage/aksum.htm] ተጠቅመው ሓውልቱን ቢመልሱም በፈቃዳችን መለስን ብለው ሸንግለዋል። [http://www.thefreelibrary.com/Ethiopia%3A+no+plane+to+carry+obelisk+home%3F+After+50+years+of+broken...-a0119650209] [http://www.theguardian.com/world/2004/jul/16/italy.artsnews] [http://www.theguardian.com/world/2004/jul/16/italy.artsnews] [http://www.unesco.org/new/en/unesco/partners-donors/the-actions/culture/resettlement-of-aksum-obelisk/] [http://rome.wantedworldwide.net/news/372/axum-obelisk.html] [http://news.bbc.co.uk/2/hi/africa/4458105.stm#graphic] ምክንያቱም በፈቃድ ለመመለስ ብዙ ኣሥርት ዓመታት መፍጀት ባላስፈለገ ነበር። ከእዚያም ወዲህ ከዘረፏቸው መካከል እንኳን በፈቃዳቸው ተለምነውም ለኢትዮጵያ የመለሱት ሌላ ቅርስ የለም። [http://www.thefreelibrary.com/Ethiopia%3A+no+plane+to+carry+obelisk+home%3F+After+50+years+of+broken...-a0119650209] ጣልያኖች በ፳፻፪ ዓ.ም. ለግራዚያኒ ሓውልት ስለሠሩ ከታሪክ መማር ሳይጠቅመን ኣይቀርም። [http://www.goolgule.com/open-letter-to-italian-minister-of-foreign-affairs/] [http://www.africanidea.org/Repoublic_prato.html] [http://www.bbc.com/news/world-europe-19267099] [http://www.unesco.org/culture/laws/pdf/abstract_scovazzi.pdf] [http://ethiomedia.com/101facts/adwa_speech_denver_2015.pdf]
በቅርቡም ጄፍ ፒይርስ (Jeff
===የዓማርኛ የጽሕፈት መኪና===
|