ከ«እግዚዕ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
አዲስ ገጽ ፈጠረ፦ «እግዚዕ በግዕዝ ቋንቋ ጌታ ወይም አለቃ ማለት ነው። ይህ ቃል በመጽሐፍ ቅዱስ በግሪክኛ Κύριος የሚለ...»
 
የቆየ ጽሁፍ
መስመር፡ 1፦
'''እግዚዕ''' በግዕዝበ[[ግዕዝ]] ቋንቋ ጌታ ወይም አለቃ ማለት ነው። ይህ ቃል በመጽሐፍበ[[መጽሐፍ ቅዱስ]] በግሪክኛበ[[ግሪክኛ]] Κύριος የሚለውን የማዕረግ ስም ለመተርጎም አገልግሏል።
 
በግዕዝ "እግዚእት" ማለትም እመቤት ማለት ሲሆን "እግዚእትነ" ማለት "እመቤታችን" የሚለውን የማዕረግ አጠራር ለማመልከት ይሰራበታል።
 
በዚህም መሰረት "[[እግዚአብሔር]]" የሚለው የአማርኛየ[[አማርኛ]] / የግዕዝ ቃል ከዚህ መሰረታዊ ቃል የተገኘ ሲሆን የፈጣሪን የተጸውዖ ስም (ማለትም [[ይሖዋ]] ወይም [[ያህዌ]] የሚለውን) በመተካት በአማርኛ [[አማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ]] ትርጉሞች ውስጥ ተሰርቶበታል።
 
 
 
[[መደብ: ሃይማኖት]]