ከ«መርነፈሬ አይ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
|||
መስመር፡ 14፦
'''መርነፈሬ አይ''' [[ግብጽ]] በ[[2ኛው ጨለማ ዘመን]] ([[13ኛው ሥርወ መንግሥት]]) ምናልባት ከ1665 እስከ 1661 ዓክልበ. ግድም ድረስ የገዛ [[ፈርዖን]] ነበረ።
[[የቶሪኖ ቀኖና]] በተባለው ዝርዝር ዘንድ፣ ዘመኑ ለ፳፫ ዓመታትና ፰ ወር ቆየ፤ ዳሩ ግን ለዘመኑ ቅርሶቹ ወይም ፍርስራሶቹ ጥቂት በመሆናቸው እስከዚያ ያህል ድረስ መግዛቱ አጠራጣሪ ነው። የግብጽ ታሪክ መምህሮች
የመርነፈሬ አይ መቃብር እስካሁን መቸም አልተገኘም።
|