ከ«ካሩም» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 1፦
[[File:KarumKanis.svg|thumb|300px|መካከለኛ አናቶሊያ]]
'''ካሩም''' በጥንት (2150-16801628 ዓክልበ. ያሕል) የ[[አሦር]] ሰዎች በውጭ አገራት በተለይ በ[[ሐቲ]] ([[አናቶሊያ]]) ያቋቋሙት የንግድ ሠፈሮች ነበሩ።
 
በ[[ኤብላ ጽላቶች]] መካከል አንዱ ሰነድ ከ[[ኤብላ]] (በ[[ሶርያ]]) እና ከ[[አሹር (ከተማ)|አሹር]] (ወይም ከአባርሳል?) መካከል የተዋወለ ውል ሲሆን በዚህ ውል አሹር በኤብላ ግዛት ውስጥ ''ካሩም'' ለማስተዳደር ፈቃድ አገኘ።