ከ«ዓክልበ.» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
ጥNo edit summary |
||
መስመር፡ 1፦
'''ዓክልበ.''' (ዓመቶች ከ[[ክርስቶስ]] [[ልደት]] በፊት) ወይም '''ክ.በ.''' (ከክርስቶስ በፊት) ወይም '''ቅ.ል.ክ.''' ([[
1 ዓ.ም. የዓመተ ምህረት መጀመርያ ዓመት እንዲሆን የወሰነው መኖኩሴ [[አኒያኖስ እስክንድራዊ]] ተባለ። የፈረንጅ አቆጣጠር ግን የአኒያኖስን ሳይሆን የሌላውን መነኮሴ የ[[ዲዮኒሲዮስ ኤክሲጉዎስ]] ቁጠራ በመከተሉ፣ ዓመቱ [[1 እ.ኤ.አ.]] ከዚያው 8 ዓመታት በፊት (ወይም በ[[8 ዓክልበ.]]) ይጀመራል። የአሁኑ መምህራን ደግሞ [[ኢየሱስ]] የተወለደበት ዓመት 12 ዓክልበ. ግድም እንደ ሆነ የሚል ግምት አላቸው።
|