ከ«ሙት-አሽኩር» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 5፦
እሽመ-ዳጋን ባረፈው ጊዜ ብዙ ሌሎች ሰዎች ለአሦር ንጉሥነት ተነስተው ብሐራዊ ጦርነት እንደ ሆነ ይመስላል። የሙት-አሽኩር ስም በ''[[የአሦር ነገሥታት ዝርዝር|አሦር ነገሥታት ዝርዝር]]'' አይገኝም፣ ዳሩ ግን በእርሱ ፈንታ ስለ [[አሹር-ዱጉል]]፦ «አሹር-ዱጉል ዲቃላ ልጅ ነበረ፣ የዙፋን ማዕረግ አልነበረውም። በአሹር-ዱጉል ዘመን መጀመርያ፣ 6 ሌሎች «ዲቃላ» የተባሉ ጣውንት ነገሥታት ተነሡ፦ አሹር-አፕላ-ኢዲ፣ ናሲር-ሲን፣ ሲን-ናሚር፣ ኢፕቂ-ኢሽታር፣ አዳድ-ሳሉሉ እና [[አዳሲ]] ናቸው።» በአንዳንድ ሊቃውንት ግምት አሹር-ዱጉል በ[[አሹር (ከተማ)|አሹር]] ከተማ እየነገሠ ሙት-አሽኩር በ[[ኤካላቱም]] ብቻ ይገዛ ነበር።
 
ከዚህ በላይ በዚህ ወቅት የ[[ባቢሎን]]የባቢሎን (የ[[ሃሙራቢ]]የሃሙራቢ) አገረ ገዥ ፑዙር-ሲን ንጉሡን [[አሲኑም]] (የ[[1 ሻምሺ-አዳድ]] ልጅ-ልጅ) አሞራዊ ስለ ነበር ከዙፋኑ እንዳባረረው በማለት አስቀረጸ። አሲኑም ወይም ሙት-አሽኩር እራሱ ወይም ወንድሙ ሊሆን ይቻላል።
 
በመጨረሻ የአዳሲ ልጅ [[ቤሉ-ባኒ]] ኗሪ ሥርወ መንግሥት በአሦር መሠረተ።