ከ«ሙት-አሽኩር» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥNo edit summary |
ጥNo edit summary |
||
መስመር፡ 5፦
እሽመ-ዳጋን ባረፈው ጊዜ ብዙ ሌሎች ሰዎች ለአሦር ንጉሥነት ተነስተው ብሐራዊ ጦርነት እንደ ሆነ ይመስላል። የሙት-አሽኩር ስም በ''[[የአሦር ነገሥታት ዝርዝር|አሦር ነገሥታት ዝርዝር]]'' አይገኝም፣ ዳሩ ግን በእርሱ ፈንታ ስለ [[አሹር-ዱጉል]]፦ «አሹር-ዱጉል ዲቃላ ልጅ ነበረ፣ የዙፋን ማዕረግ አልነበረውም። በአሹር-ዱጉል ዘመን መጀመርያ፣ 6 ሌሎች «ዲቃላ» የተባሉ ጣውንት ነገሥታት ተነሡ፦ አሹር-አፕላ-ኢዲ፣ ናሲር-ሲን፣ ሲን-ናሚር፣ ኢፕቂ-ኢሽታር፣ አዳድ-ሳሉሉ እና [[አዳሲ]] ናቸው።» በአንዳንድ ሊቃውንት ግምት አሹር-ዱጉል በ[[አሹር (ከተማ)|አሹር]] ከተማ እየነገሠ ሙት-አሽኩር በ[[ኤካላቱም]] ብቻ ይገዛ ነበር።
ከዚህ በላይ በዚህ ወቅት
በመጨረሻ የአዳሲ ልጅ [[ቤሉ-ባኒ]] ኗሪ ሥርወ መንግሥት በአሦር መሠረተ።
|