ከ«አቡነ ባስልዮስ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥ Robot-assisted disambiguation: አዲስ ዘመን - Changed link(s) to አዲስ ዘመን (ጋዜጣ) |
No edit summary |
||
መስመር፡ 3፦
'''ቀዳማዊ አቡነ ባስልዮስ''' ([[1884|፲፰፻፹፬]]ዓ/ም (ሚዳ ሚካኤል) - [[1963|፲፱፻፷፫]] ዓ/ም (አዲስ አበባ)) የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ [[የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን]] ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት እና የመጀመሪያው ፓትርያርክ ነበሩ።
አቡነ ባስልዮስ ሲወለዱ የተሰጣቸው ስም ገብረ ጊዮርጊስ ሲሆን [[መጋቢት ፲፬]] ቀን [[1884|፲፰፻፹፬]] ዓ/ም ከደብተራ ወልደጻድቅ ሰሎሞንና ከወይዘሮ (በኋላ እማሆይ) ወለተማርያም ባዩ በ[[ሸዋ]] አውራጃ ሚዳ ሚካኤል ተወለዱ። ደብተራ ወልደጻድቅ የይፋት ቀውትጌስ ማርያም ተወላጅ ሲሆኑ፣ እማሆይ ወለተማርያም ደግሞ
በሕጻንነታቸው ዘመን መንፈሳዊ ትምህርትን እየተማሩና የኮሶ ማርያምን ቤተ ክርስቲያን እያገለገሉ አድገዋል። አቡነ ባስልዮስ የአሥራ-አራት ታዳጊ ወጣት እያሉ በ[[1899|፲፰፻፺፱]] ዓ/ም [[ደብረ ሊባኖስ]] ገዳም ገብተው ትምህርታቸውን ከመምህር ገብረ ኢየሱስ ሲከታተሉ ቆይተው በዚያው ገዳም መዓርገ-ምንኩስናቸውን እስከተቀበሉበት ድረስ ለሦስት ዓመታት በእርድና አገልግለዋል።
|