ከ«አሹር-ዱጉል» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 3፦
''[[የአሦር ነገሥታት ዝርዝር]]'' የተባለው ሰነድ እንደሚለው፣ ለ፮ ዓመታት ከ[[1 እሽመ-ዳጋን]] ቀጥሎ ነገሠ። ስለ አሹር ዱጉል በተጨማሪ እንዲህ ይተርካል፦ «አሹር-ዱጉል ዲቃላ ልጅ ነበረ፣ የዙፋን ማዕረግ አልነበረውም። በአሹር-ዱጉል ዘመን መጀመርያ፣ 6 ሌሎች «ዲቃላ» የተባሉ ጣውንት ነገሥታት ተነሡ፦ አሹር-አፕላ-ኢዲ፣ ናሲር-ሲን፣ ሲን-ናሚር፣ ኢፕቂ-ኢሽታር፣ አዳድ-ሳሉሉ እና አዳሲ ናቸው።»
 
ከነዚህ ስድስት በላይ፣ በሌላ መዝገብ ዘንድ ሁለት ሌሎች፣ [[ሙት-አሽኩር]] (የእሽመ-ዳጋን ልጅ)፣ እና ሪሙ-... ከእሽመ-ዳጋን በኋላ ይዘርዝራል እንጂ ሌሎቹን አይጠቅስም። ከዚህ በላይ በዚህ ወቅት የ[[ባቢሎን]] (የ[[ሃሙራቢ]]) አገረ ገዥ ፑዙር-ሲን ንጉሡን [[አሲኑም]] (የሻምሺ-አዳድ ልጅ-ልጅ) [[አሞራዊ]] ስለ ነበር ከዙፋዙከዙፋኑ እንዳባረረው በማለት አስቀረጸ። ስለዚህ በተጠቅላላ በነዚህ ፮ ዓመታት ምናልባት ፲ ሰዎች ለአሦር ዙፋን ይወዳደሩ ነበር።
 
የአሹር-ዱጉል ተከታይ በዝርዝሩ ላይ የተጠቀሰው አዳሲ ልጅ [[ቤሉ-ባኒ]] ይባላል። ስለዚህ ያ አዳሲ እንደ አዲሱ አሦራዊ ቤተ መንግሥት መስራች ይቆጠራል።