ከ«ሥነ ጽሑፍ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
→‎መጣጥፍ: Fixed typo, Fixed grammar, Added links
Tags: በንፋስ ስልክ Mobile app edit
ይህ ሁሉ ለመጣጥፍ እሚገባ አይመስለኝም
መስመር፡ 1፦
{{Wikify}}
ያው ቢረባ ቢሉት ዎይንም አዲሱ==
የዘመኑ ልጅስ ንፍቱን ዎደ ኪሱ
ደራሲ አንሙት ለይኩን አየለ ...............................................................በኪርብ ከን ''የቆርነሱ ፋይዳ''
ማን ያውቃል አንድ ከን ...............................................................................................................................................................ያው
ምርጃ ኖፍ ጃ ሆ ዳ ሆጃ ባነስ
ሆድ ነገር ክያዘ እህል የት ሊግባ
ከጎተራው ወጥቶ ከእሳት ከተጣባ
 
ታምራት ረታ (ሰኔ 1992 አዲስ አበባ)
 
 
ጠላ ቤቱን ጠላ ቀየውን አመሰ
ከገል ጉያ ወጣ ብርጭቆ ለበሰ
አማረብህ ኣሉት ወዘናው አበራ
ባዲስ ልብሱ ኮራ
 
ለሞአብ ለአሞን አባት እንዳልሰራ
ጻድቁን ሰው ኖህን ራቁት እንዳልመራ
በግላጭ ይዘንጥ ዘንድሮ እንዲህ ይኩራ ?
 
ወቸ ጉድ ወይ ጠላ ......
 
ታምራት ረታ (ግንቦት 1993)
 
 
አባባልና ብሂል... ከአበባ ተዘጋጀ
ሰው .. በሰው ..ላይ ተረማምዶ
ከእውነት ... መሸሽ
ከሀሰት .. መወዳጀት
እቅርብ .. አለመገኘት
ተማምኖ.. መካድ
ካልጠፋ ወዳጅ
የጊዜ ሰው
ዘመኑ .. ተመቸ
ጊዜ .. ምንአደረገ
ገላጋይ ..ፈላጊ
ጊዜ ጠባቂ
የምድር ካለ ..ሰማይ እያየ
ከአቅም በላይ .. ባይተያይ
ማድረቁ ከወደ ምንጩ
ጀርባ ላይ አለመቶም
ፊት ለፊት ትየዩ
ከማን ሰምቼ
እከሌ ምን ...
ሳይመቸው ከረቸመው
ባይሳካ ቢሳካ
ሆነም ቀረ
በየትኛው ጊዜ ተገኘ/ተገኘት.. አሱ. እሷ
ከእኔ ወዲያ ለ... ደግሞ
ቀድሞን አለመሆን.. ለመከራ
ቀድሞ መገኘት ... ለመልካም
... እያየኋት ያላየች ...
.... መጣሁ ብላ የቀረች ...
.... አለሁ ብላ የሌለች ...
.... እዚህ ብላ እዛ የተገኘች ...
በረሮ ብርርርር ትመስላለች
 
=== ተውኔት ===
 
ወይ ዘንድሮ አለ አየር ተቸግሮ ትላለች እማዬ
 
=== ልብ ወለድ ድርሰት ===