ከ«ውክፔዲያ:Welcome, newcomers!» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
ሁለት ፡ ነጥብ ፡ መጨመር
No edit summary
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
መስመር፡ 1፦
የኢትዮጵያውያንን የስቃይ ድምፅ ማን ነው የሚሰማቸው ?
<font size="+1">እንኳን ፡ ደህና ፡ መጡ።</font>
ከእንግልትና ከችግር ጋር መሀላ ያደረገ የሚመስለው ምስኪኑ የሀገሬ ሰው ስቃይና እንግልቱ በበዛበት ወቅት በአገኘው አጋጣሚና ቦታ ሁሉ ይጮሀል ይጣራል።
 
ግን ሰሚ እንጂ መፍትሄ አላገኘም።
በላይኛ ፡ ቀኝ ፡ ማዕዘን ፡ «መግቢያ» ፡ የሚለውን ፡ በመጫን ፡ ወደ ፡ [[Special:Listusers|አባልነት]] ፡ መግባት ፡ የራስዎን ፡ ብዕር ፡ ስም ፡ ወይም ፡ «አባል ፡ ስም» ፡ መርጠው ፡ በማውጣት ፡ ብቻ ፡ ነው ፤ እንጂ ፡ አስፈላጊነት ፡ አይደለም። (ሥዕልን ፡ ለመላክ ፡ ግን ፡ መግባት ፡ አስፈላጊ ፡ ነው።)
በሀገሩም ስቃይ በሰው ሀገርም እንግልት የማይለየው የሀገሬው ሰው ጩኸቱ በሙሉ ለአምባገነኖች ሙዚቃ ነው የሆነላቸው
መፃፍ አይችሉም ከሀገር ይሰደዳሉ
ከገቡ ፡ በኋላ ፡ የእርስዎን ፡ «መኖሪያ ፡ ገጽ» ፡ ይቀበላሉ ፤ በማንኛውም ፡ «ውይይት ፡ ገጽ» ፡ ላይ ፡ ስምዎን ፡ ባጭሩ ፡ ኮድ ፡ በ<nowiki>~~~~</nowiki> ፡ አድረገው ፡ ፊርማዎ ፡ ከነቀኑም ፡ ከነጊዜውም ፡ ይታያል። በተረፈ ፡ ለመረዳት [[ውክፔዲያ:ቀላል መማርያ|ቀላል ፡ መማርያ]] ፡ ያንብቡ።
መናገር አይችሉም ይታሰራሉ
 
የተቃውሞ ሰልፍ ማድረግ አየችሉም ይገደላሉ።
:የሚችሉትን ፡ ቋንቋዎች ፡ በመኖርያ ፡ ገጽዎ ፡ ላይ ፡ ለማመልከት ፡ [[ውክፔዲያ:ልሳናት]] ፡ ይጎብኙ'''''!'''''
እናስ ከተባለ እንደ ባረያ እየገዛሁህ አርፈህ ኑር ነው የሚለው ገዥው አካል የሆነው ኢህአዴግ
 
ምዕራባውያን እንደሆኑ ጥቅማቸው ካልተነካ የሀገሬው ሰው ፍዳውም ቢበዛ ሁለት መስመር ከማያልፍ መግለጫ በስተቀር ሌላ ነገር መፍጠር አልቻሉም።
:Welcome to Amharic Wikipedia. If you have joined and don't know Amharic, please see [[ውክፔዲያ:ልሳናት]] (our version of Wikipedia:Babel) and [[ውክፔዲያ ውይይት:ምንጭጌ]] (our 'Village Pump') for more information.
ማስጠንቀቀያ አይሉት ማበረታች
ለነገሩ የሀገራቸው ዜግነት ሰጥተውት እና ፓስፖርት እንኳን ቀይረውለት ይንቀሳቀስ የነበረው ዜጋቸውን አይደል ለእርድ ሲቀርብ ምንም ነገር ማድረግ ያልቻሉት
ይህንንም የሚያውቁት የአፍሪካ መሪዎች በዜጎቻቸው ላይ እንዳሻቸው የሚሆኑት
ሲያሰኛቸው ያለ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ ያስራሉ ካሰኛቸውም ይገድላሉ ።
አይተናል ከዚህ ቀደም የመኢአድ አባላት ያለምንም ወንጀል በየመንገዱ የተገደሉት
ኢትዮጵያውያን በእርግጥ በውጭ ወራሪ ሀይል አይወረሩ እንጂ ሀገር በቀል በሆነ ሰው በሎች ከተወረሩና ከተረገጡ ቆይቷል
አንድ የሀገራችን ምሁር "ኢትዮጵያ በታሪኳ ገዢ እንጂ መሪ አግኝታ አታውቅም " ያሉትም ከዚህ በመነሳት ነው።
በየወቅቱ የሚተኩ ገዥዎቻችን ከህዝባቸው ጥቅም ይልቅ ለኪሳቸው ለስልጣናቸው የሚጨነቁ በመሆናቸው ሀገሪቷን የደሀዎች ደሀ ዳርገዋታል
ኢህአዴግ ከጫካ መልስ ስልጣን የያዘ ሰሞን በሞተው ጠ/ሚንስተር አማካኝነት ይደሰኩረን የነበረው የኢትዮጵያ ህዝብ በቀን 3ቴ እንዲመገብ አደርገዋለሁ ብሎ ነበር።
ነገር ግን 3ቴ ሊበላ ቀርቶ 3 ግዜ ማሰብ ካቆመ፣ ሰነባብቷል
ይህንንም ስል ከተያዝኩኝ እንደምታሰር ካልተያዝኩኝ እንደምፈለግ እያወቅኩኝ ነው
ለመሆኑ ፍርድ ቤት አለ ፍትህ የለም
መብራት ሀይል አለ መብራት የለም
ውሀ ሚኒስተር አለ ውሀውንም ሲፈልጉ ይከፍቱታል ካለሆነም ከ2 —4ቀን ዘግተው ይከፍቱታል
የቴሌው አይወራ ለ95 ሚሊዮን ህዝብ አንድ ቴሌ ብቻ ይህንንም ባለልከፋ መንግስት የዜጎችን ስልክ መሰለያ አድርጎት ኔት ወርኩን አጨናንቆታል እንጂ
ሱዳን ሄደው ይደበደባሉ
መካከለኛው ምስራቅ ሀገር ቢሄዱ ይገደላሉ
ወደ አውሮፓም ሲሄዱ የባህር እራት ይሆናሉ
እሺ ወዴት ይጩሁ ? ወገኔ ሆይ ውርደት እንደ መገለጫህ አትያዘው ዛሬ በዚህ ስርአት ስር ሆኖ የቤተሰብ አስተዳዳሪ ለልጆቹ የሚያወርሰው ፍርሀትና በእራስ አለመተማመንን ነው
ኢህአዴግ ካመጣቸው ሰይጥናዊ ተንኮሎች ውስጥ ዘረኝነትና አድርባይነትን ነው
 
==ምርጫዎችና ፡ ምክር==