ከ«ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
የአማርኛ ፡ ቁጥርና ፡ ሁለት ፡ ነጥብ ፡ መጨመር ፣ ዋቢ |
||
መስመር፡ 1፦
{{ዋቢ
|ቀን=፲ ነሐሴ ፳፻፮}}
{{የንጉሥ መረጃ
| ስም = ቀዳማዊ ፡ ዓፄ ፡ ኃይለ ፡ ሥላሴ
| ርዕስ = [[ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ|ንጉሠ ፡ ነገሥት ፡ ዘኢትዮጵያ]]
| ስዕል = Haile Selassie (1969).jpg
| የስዕል_መግለጫ =
| ግዛት = ከጥቅምት ፳፫ ቀን ፲፱፻፳፫ እስከ ፡ መስከረም ፡ ፪ ፡ ቀን ፡ ፲፱፻፷፯ ዓ.ም.
| በዓለ_ንግሥ = ጥቅምት ፳፫ ቀን ፲፱፻፳፫ ዓ.ም.
| ቀዳሚ = [[ንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ|ንግሥት ፡ ዘውዲቱ]]
| ተከታይ = ዓፄ ፡ [[አምሃ ሥላሴ|አምሃ ፡ ሥላሴ]] (በስደት)
| ባለቤት = [[መነን አስፋው|እቴጌ ፡ መነን]]
| ልጆች = ልዕልት ፡ ሮማንወርቅ <br
| ሙሉ_ስም = ራስ ፡ ተፈሪ ፡ መኮንን
| ሥርወ-መንግሥት = [[ሰለሞናዊው ሥርወ-መንግሥት|ሰሎሞን]]
| አባት = ራስ ፡ መኮንን ፡ ወልደ ፡ ሚካኤል ፡ ጉዴሳ
| እናት = ወ/ሮ ፡ የሺመቤት ፡ አሊ
| የተወለዱት = ሐምሌ ፲፯ ቀን ፲፰፻፹፬ ዓ.ም.
| የሞቱት = ነሐሴ ፳፩ ቀን ፲፱፻፷፯ ዓ.ም.
| የተቀበሩት =
| ሀይማኖት = የኢትዮጵያ ፡ ኦርቶዶክስ ፡ ክርስትና
}}'''ቀዳማዊ ፡ ዓፄ ፡ ኃይለ ፡ ሥላሴ''' ('''ቀ.ኃ.ሥ.''') ከጥቅምት ፳፫ ቀን ፲፱፻፳፫ እስከ መስከረም ፪ ቀን ፲፱፻፷፯ ዓ.ም. ፡ የ[[ኢትዮጵያ]] ፡ ንጉሠ ፡ ነገሥት ፡ ነበሩ።
ተፈሪ ፡ መኰንን ፡ [[ሐምሌ ፲፮]] ፡ ቀን ፡ [[1884|፲፰፻፹፬]] ዓ.ም. ፡ ከአባታቸው ፡ ከልዑል ፡ [[ራስ መኰንን]] ፡ እና ፡ ከእናታቸው ፡ ከ[[ወይዘሮ የሺ እመቤት|ወይዘሮ ፡ የሺ ፡ እመቤት]] ፡ [[ኤጀርሳ ጎሮ|ኤጀርሳ ፡ ጎሮ]] ፡ በተባለ ፡ የገጠር ፡ ቀበሌ ፡ [[ሐረርጌ]] ፡ ውስጥ ፡ ተወለዱ።
በ[[1899|፲፰፻፺፱]] ፡ የ[[ሲዳሞ]] ፡ አውራጃ ፡ አገረ ፡ ገዥ ፡ ሆኑ። በ[[1903|፲፱፻፫]] ዓ.ም. ፡ የ[[ሐረርጌ]] ፡ አገረ ፡ ገዥ ፡ ሆኑ። የሐረርጌ ፡ አገረ ፡ ገዥ
[[ስዕል:King.jpg|180px|thumb|ቀዳማዊ ፡ ዓፄ ፡ ኃይለ
በንግሥ በዓሉ ዋዜማ፤ [[ጥቅምት ፳፪]] ቀን የትልቁ ንጉሠ ነገሥት የ[[ዳግማዊ ምኒልክ|ዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ]] ሐውልት በ[[መናገሻ ቅዱስ ጊዮርጊስ]] ቤተ ክርስቲያን አጠገብ፤ ለዘውድ በዓል የመጡት እንግዶች በተገኙበት ሥርዐት፣ የሐውልቱን መጋረጃ የመግለጥ ክብር ለ[[ዩናይትድ ኪንግደም|ብሪታንያ]] ንጉሥ ወኪል ለ(ዱክ ኦፍ ግሎስተር) ተሰጥቶ ሐውልቱ ተመረቀ።
|