ከ«መንግስቱ ኃይለ ማርያም» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 1፦
መንግስቱ በ አውሮፓ አቆጣጠር 27 በግንቦት ውር በ 1941 በአዲስ አበባ ተወለዱ. አባታቸው ሃምሳለቃ ሃይለማሪአም ወልዴ እናታቸው ብዙነሽ ተሰማ ነበሩ {{ዋቢ}}
[[ስዕል:Mengistu Bundesarchiv 183-1986-0417-012.JPG|thumb|right|160px|መንግስቱ ኃይለ ማርያም 1986]]
ኮሎኔል '''መንግስቱ ኃይለ ማርያም''' ከ[[1966]] እስከ [[1983]] ዓ.ም. (1974 እስከ 1991 እ.ኤ.አ.) ለ17 ዓመታት የ[[ኢትዮጵያ]] መሪ ነበሩ። ወደ ስልጣን የወጡት በ[[ደርግ]] ወታደራዊ መፈንቅለ መንግስት ንጉሠ ነገሥቱን [[ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ]]ን በመገልበጥ ሲሆን ተቃናቃኝቻቸው የነበሩትን የቅርብ ጓደኞቻቸውንና የደርጉን መሥራቾች ባማስወገድ ብቸኛ የአብዮቱ መሪ ሆነው ከቆዩ በኋላ በ[[መለስ ዜናዊ]] በሚመራው መራሹ የኢሓዴግ ሽምቅ ተዋጊ ቡድን በ፩፱፰፮ ከስልጣን ተወገዱ። በወቅቱ አሜሪካበአሜሪካ ሲ አይ ኤ እርዳታ አገር ጥለው በመኮብለል[[ዚምባብዌ]] [[ሀራሬ]] ውስጥተሸሽገው እስካሁንም ይገኛሉ።ይኖራሉ።

መንግሥቱ ኃይለማሪያም ወደ ርዕሰ ብሄርነት ሥልጣን ብቅ ሲሉ ገና የ፫፯ ዓመት ወጣ የነበሩ ሲሆኑ በዘመቻ [[ቀይ ሽብር]] የብዙ ሺህ ወጥቶችወጣቶችን ደምመጨፍጭፍ በማፍሰስከመጀመራቸው ወደ ርዕሰ ብሄርነት ሲወጡ ገና የ37 ዓመት ወጣትናበፊት በሀረር 3ኛየ3ኛ ክፍለ ጦር የመሳሪያ ግምጃ ቢትቤት ሃላፊውስጥ ነበሩ።ይሰሩ ነበር። በወቅቱ የክፍለበክፍለ ጦሩ ሃላፊአዛዥ የነበሩት ጀነራል ሓይሊ ባይከዳኝ የሚባሉ ኮ/መንግስቱን በባህሪያቸው በመጠርጠራቸው ከጦርከአጠገባቸው ቤዛቸውዞር ከሀረርለማድረግ ወደ ኦጋዲን አዛውረዋቸው ነበር።እንደ ነበር ይነገራል። በዚያም ጥቂት ጊዚ በኋላ ለትምህርት ወደ አሚሪካ ሚሪላንድ ለተጨማሪ ወታደራዊለወታደራዊ ሳይንስ ትምህርት ተላኩ። ከትምህርት ሲመለሱም በ3ኛ ክፍለ ጦር የመሳሪያ ግምጃ ቤት ሃላፊ ሆኖ ተሾሙ። ኮ/መንግሥቱ በወቅቱ የቼ ጉቬራና የማኦ ሴቱንግ ሕይወት ታሪክ መጻህፍቶች ከማንበብ አልፈው ስለ ሶሻሊዝም ከወሬ ባለፈ የሚያውቁት ነገር አልነበረም።

ወደ ስልጣን በመጡ ማግስት ሶማሊያ በሶቭየቶች እስከተደግፋ አፍንጫዋሀገራችንን ታጥቃ ሀገራችንንድንገት ወረረች። ያኔበወቅቱ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ነበሩትን ፕሬዚዳንት ጂሚ ካርተርን ፈጣን ወታደራዊ እርዳታ ጠይቀው እሳቸውም ደርግ ከራሺያ ጋር በጀመረው ወዳጅነት በመጣራጠራቸው የመግሥቱን ጥያቄ ሳይቀበሉ ቀሩ። በዚህም ምክንያት አማራጭ ያጣው ደርግና መንግሥቱ ሀገሪቱ በከፍተኛ ስጋት ላይ በመውደቋ የግድ ወደ ሞስኮ መሳሪያ ልመና ልኡካን ላኩ። በሌላ በኩል ሞስኮ ከሶማሊያ ጋር ጥቅምዋን በማወዳደር ለመንግስቱ መሳሪያ መስጠት ካስፈለገ በፊርማ ሶሻሊስት ካምፐ መግባቱን እንዲያረጋግጡ ስለ ጠየቀች ኮ/መንግሥቱ ይህን በማድረጋቸው በይፋ የሚመሩት አብዩት የሌኒኒስት ማርክሲስት መሆኑን በአዋጅ አሳወቁ። ኮ/መንግሥቱ የቼ ጉቬራና የማኦ ሴቱንግ ሕይወት ታሪክ መጻህፍቶች ከማንበብ በስተቀር ስለ ሶሻሊዝም ከወሬ ባለፈ የሚያውቁት ጥልቅ እውቀት አልነበረም። ከስምምነቱም በሁዋላ በ፪ ወር ጊዜ ውስጥ የ፩፪የብዙ ሚሊዮን ዶላር ታንክና የጦር መሣሪያ እርዳታ ማግኘት ብቻ ሳይሆን በሞስኮ በኩል የኩባን የጦር አማካሪዎች በማግኘታቸው የወራሪውን የሶማሊያን ኃይል መመከት ችለዋል። ከዚያን ጊዜ ከምሮጀምሮ አሜሪካ የጭንቅ ጊዜ ጠላትጥያቄ መላሽ ሆና ባለመገኘትዋ አሜሪካ መንግስቱ በስልጣን አስከቆዩበት ዘመን ሁሉ በዋና ጠላትነት ፈረጁ። አንዳንድ ሚሲዮናዊያንንም ከአገር አባረሩ።

በወቅቱ በአገር ውስጥ ግንባር ቀደም ተቃናቃኝና ተቃዋሚ ፓርቲከነበረው የነበረውከኢህአፓ ኢህአፓጋር የመጀመሪያየከተማ በጥይትለከተማ ውጊያና መገዳደል ተጀመረ። ሁለቱም ወገኖች ቀን በቀን ግድያም ለብዙ ወጣትና አዋቂ እልቂት ምክንያት ሆነ።ሆኑ። መንግሥቱ ኃ/ማሪያም በወታደራዊ አመራር ውስጥ የተከስተው የስልጣን ዝቀትና ምግባረ ብልሹነት፤ የደህንነቱ ክፍል በሁለት ቢዋላቢላዋ መብላት ተደማምሮ ውድቀታቸውን እንዳፋጠነው የፖለቲካ ተንታኞች ይናገራል። በስተመጨረሻ አከባቢ እርሳቸውን የተቃወመውን ሁሉ በረጋ መንፈስ ልዩነቶቹን በመወያየት እንደመፍታትና ምህረት ማድረግ ሲገባቸው የሕዝቡንና የወታደሩን የልብ ትርታ መስማት ስለተሳናቸው ውድቀታቸውን እንዳፋጠነው ታዛቢዎች ይናገራሉ። በኮ/መንግሥቱ ወታደራዊ አስተዳደር ዘመን ብዙ የተማሩና ተተኪ እማይገኝላቸው ምሁራንን ኢትዮጵያ አጥታለች። እርሳቸውም ከህሊናቸው ፍርድ ሳይተርፉ በቁም እስር ዚምባብዌ በአጥር ተከልለው እድሜያቸውን ይገፋሉ።እየገፉ ነው።
{{መዋቅር-ሰዎች}}